https://amh.sputniknews.africa
#viral | በባንግላዴሽ የአውሮፕላን መከስከስ አደጋ የሟቾች ቁጥር 25 ሕጻናትን ጭምሮ ወደ 27 አድጓል
#viral | በባንግላዴሽ የአውሮፕላን መከስከስ አደጋ የሟቾች ቁጥር 25 ሕጻናትን ጭምሮ ወደ 27 አድጓል
Sputnik አፍሪካ
#viral | በባንግላዴሽ የአውሮፕላን መከስከስ አደጋ የሟቾች ቁጥር 25 ሕጻናትን ጭምሮ ወደ 27 አድጓል የመጀመሪያ ደረጃ መረጃዎች የኤፍ-7 ቢጂአይ የማሠልጠኛ አውሮፕላን በቴክኒክ ምክንያት እንደተከሰከሰ ጠቁመዋል፡፡ አብራሪው አውሮፕላኑን ከመኖሪያ... 22.07.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-07-22T12:39+0300
2025-07-22T12:39+0300
2025-07-22T12:44+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/07/16/1026841_0:1:852:480_1920x0_80_0_0_f010a7da76b2dfb311ade669bb1c627e.jpg
#viral | በባንግላዴሽ የአውሮፕላን መከስከስ አደጋ የሟቾች ቁጥር 25 ሕጻናትን ጭምሮ ወደ 27 አድጓል የመጀመሪያ ደረጃ መረጃዎች የኤፍ-7 ቢጂአይ የማሠልጠኛ አውሮፕላን በቴክኒክ ምክንያት እንደተከሰከሰ ጠቁመዋል፡፡ አብራሪው አውሮፕላኑን ከመኖሪያ ሕንጻዎች ለማራቅ እስከ መጨረሻው ድርስ ጥረት አድርጎ ነበር ተብሏል። የባንግካዴሽ አየር ኃይል ንብረት የሆነው ማሠልጠኛ አውሮፕላን፤ ከአየር ማረፊያው ከተነሳ ከደቂቃዎች በኋላ ሰኞ ከሠዓት በመዲናዋ ተክስክሷል፡፡ በዳካ ኡታራ አካባቢ በሚገኘው የማይልስቶን ትምህርት ቤት እና ኮሌጅ የትምህርት ክፍለ ጊዜ ካለቀ ከደቂቃዎች በኋላ ነው አውሮፕላኑ ግቢው ውስጥ የተከሰከሰው።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
#viral | በባንግላዴሽ የአውሮፕላን መከስከስ አደጋ የሟቾች ቁጥር 25 ሕጻናትን ጭምሮ ወደ 27 አድጓል
Sputnik አፍሪካ
#viral | በባንግላዴሽ የአውሮፕላን መከስከስ አደጋ የሟቾች ቁጥር 25 ሕጻናትን ጭምሮ ወደ 27 አድጓል
2025-07-22T12:39+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/07/16/1026841_106:0:746:480_1920x0_80_0_0_a5a03d0f84e78eac9be63bf618a1a61b.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
#viral | በባንግላዴሽ የአውሮፕላን መከስከስ አደጋ የሟቾች ቁጥር 25 ሕጻናትን ጭምሮ ወደ 27 አድጓል
12:39 22.07.2025 (የተሻሻለ: 12:44 22.07.2025) #viral | በባንግላዴሽ የአውሮፕላን መከስከስ አደጋ የሟቾች ቁጥር 25 ሕጻናትን ጭምሮ ወደ 27 አድጓል
የመጀመሪያ ደረጃ መረጃዎች የኤፍ-7 ቢጂአይ የማሠልጠኛ አውሮፕላን በቴክኒክ ምክንያት እንደተከሰከሰ ጠቁመዋል፡፡ አብራሪው አውሮፕላኑን ከመኖሪያ ሕንጻዎች ለማራቅ እስከ መጨረሻው ድርስ ጥረት አድርጎ ነበር ተብሏል።
የባንግካዴሽ አየር ኃይል ንብረት የሆነው ማሠልጠኛ አውሮፕላን፤ ከአየር ማረፊያው ከተነሳ ከደቂቃዎች በኋላ ሰኞ ከሠዓት በመዲናዋ ተክስክሷል፡፡
በዳካ ኡታራ አካባቢ በሚገኘው የማይልስቶን ትምህርት ቤት እና ኮሌጅ የትምህርት ክፍለ ጊዜ ካለቀ ከደቂቃዎች በኋላ ነው አውሮፕላኑ ግቢው ውስጥ የተከሰከሰው።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X