https://amh.sputniknews.africa
በሩሲያ እና ዩክሬን መካከል አዲስ ዙር ድርድር ሐምሌ 17 እና 18 እንደሚደረግ የስፑትኒክ ምንጭ ተናገሩ
በሩሲያ እና ዩክሬን መካከል አዲስ ዙር ድርድር ሐምሌ 17 እና 18 እንደሚደረግ የስፑትኒክ ምንጭ ተናገሩ
Sputnik አፍሪካ
በሩሲያ እና ዩክሬን መካከል አዲስ ዙር ድርድር ሐምሌ 17 እና 18 እንደሚደረግ የስፑትኒክ ምንጭ ተናገሩ ሩሲያና ዩክሬን በኢስታንቡል ሁለት ዙር የቀጥታ ድርድር አድርገዋል፡፡ በዚህም የእስረኞች ልውውጥ እና ሞስኮ ግንባር ላይ የሞቱ የዩክሬን ወታደሮችን... 22.07.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-07-22T11:14+0300
2025-07-22T11:14+0300
2025-07-22T11:24+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/07/16/1026181_58:0:1222:655_1920x0_80_0_0_55b3a3ddb1d8979ee2dc63fa22f6b4f6.jpg
በሩሲያ እና ዩክሬን መካከል አዲስ ዙር ድርድር ሐምሌ 17 እና 18 እንደሚደረግ የስፑትኒክ ምንጭ ተናገሩ ሩሲያና ዩክሬን በኢስታንቡል ሁለት ዙር የቀጥታ ድርድር አድርገዋል፡፡ በዚህም የእስረኞች ልውውጥ እና ሞስኮ ግንባር ላይ የሞቱ የዩክሬን ወታደሮችን አስክሬን ለኪዬቭ አገዛዝ አንድታስረክብ አስችለዋል፡፡ በተጨማሪም ሁለቱ ወገኖች በግጭቱ እልባት ዙሪያ የመግባቢያ ስምምነት ረቂቅ ተለዋውጠዋል፡፡ ቱርክ እና ሩሲያ ድርድሩን ለማካሄድ ዝግጁነታቸውን ሲገልጹ ቢቆዩም የሦስተኛው ዙር ቀነ ቀጠሮ እስካሁን አልተወሰነም፡፡በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/07/16/1026181_204:0:1077:655_1920x0_80_0_0_5f08db0397a1b670f82c174c304e7824.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
በሩሲያ እና ዩክሬን መካከል አዲስ ዙር ድርድር ሐምሌ 17 እና 18 እንደሚደረግ የስፑትኒክ ምንጭ ተናገሩ
11:14 22.07.2025 (የተሻሻለ: 11:24 22.07.2025) በሩሲያ እና ዩክሬን መካከል አዲስ ዙር ድርድር ሐምሌ 17 እና 18 እንደሚደረግ የስፑትኒክ ምንጭ ተናገሩ
ሩሲያና ዩክሬን በኢስታንቡል ሁለት ዙር የቀጥታ ድርድር አድርገዋል፡፡ በዚህም የእስረኞች ልውውጥ እና ሞስኮ ግንባር ላይ የሞቱ የዩክሬን ወታደሮችን አስክሬን ለኪዬቭ አገዛዝ አንድታስረክብ አስችለዋል፡፡
በተጨማሪም ሁለቱ ወገኖች በግጭቱ እልባት ዙሪያ የመግባቢያ ስምምነት ረቂቅ ተለዋውጠዋል፡፡ ቱርክ እና ሩሲያ ድርድሩን ለማካሄድ ዝግጁነታቸውን ሲገልጹ ቢቆዩም የሦስተኛው ዙር ቀነ ቀጠሮ እስካሁን አልተወሰነም፡፡
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X