https://amh.sputniknews.africa
የሳሕል ሀገራት ጥምረት ባንክ ምሥረታ፤ ከኒያሜ የተሠማው አዲስ ዜና
የሳሕል ሀገራት ጥምረት ባንክ ምሥረታ፤ ከኒያሜ የተሠማው አዲስ ዜና
Sputnik አፍሪካ
የሳሕል ሀገራት ጥምረት ባንክ ምሥረታ፤ ከኒያሜ የተሠማው አዲስ ዜናየሳሕል ሀገራት ኮንፌዴሬሽን ባለሙያዎች፣ የኢንቨስትመንትና ልማት ኮንፌደራል ባንክ ምሥረታን በተመለከተ እየመከሩ እንደሆነ የስፑትኒክ አፍሪካ ጋዜጠኛ ዘግቧል፡፡ ይህ የሦስት ቀን ስብሰባ... 22.07.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-07-22T10:56+0300
2025-07-22T10:56+0300
2025-07-22T11:04+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/07/16/1025545_0:0:1280:720_1920x0_80_0_0_308e13d36aa47d2de6e525d9c0c006be.jpg
የሳሕል ሀገራት ጥምረት ባንክ ምሥረታ፤ ከኒያሜ የተሠማው አዲስ ዜናየሳሕል ሀገራት ኮንፌዴሬሽን ባለሙያዎች፣ የኢንቨስትመንትና ልማት ኮንፌደራል ባንክ ምሥረታን በተመለከተ እየመከሩ እንደሆነ የስፑትኒክ አፍሪካ ጋዜጠኛ ዘግቧል፡፡ ይህ የሦስት ቀን ስብሰባ ግንቦት 25 ቀን በባማኮ የተካሄደው የኒጀር፣ የማሊ እና የቡርኪና ፋሶ የኢኮኖሚ ሚኒስትሮች ስብሰባን ተከትሎ የሚደረግ ነው፡፡ በመክፈቻው ላይ ንግግር ያደረጉት የኒጀር የኢኮኖሚ ሚኒስትር ሲዲ ማማኔ “ሳሕል ሀገራት የፋይናንስ ነጻነትን ለማሳካት ያላቸውን ምኞት” አወድሰዋል፡፡ “ውይይቶቹ ለባንኩ ውጤታማ ምሥረታ ወሳኝ በሆኑ ነጥቦች ላይ ትኩረቱን ያደረጋል፡፡ ይህ ስብሰባ ትኩረት ለምንሰጣቸውን ቀጣናዊ ጉዳዮች የሚያገለግል የፋይናንስ መሣሪያ ለማዋለድ ወደማይቀለበስ ሂደት የሚወስደን ወሳኝ እርምጃን ይወክላል” ሲሉም አክለዋል፡፡በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
የሳሕል ሀገራት ጥምረት ባንክ ምሥረታ፤ ከኒያሜ የተሠማው አዲስ ዜና
Sputnik አፍሪካ
የሳሕል ሀገራት ጥምረት ባንክ ምሥረታ፤ ከኒያሜ የተሠማው አዲስ ዜና
2025-07-22T10:56+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/07/16/1025545_160:0:1120:720_1920x0_80_0_0_8446c7e689433e0139cad637ba7dc103.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የሳሕል ሀገራት ጥምረት ባንክ ምሥረታ፤ ከኒያሜ የተሠማው አዲስ ዜና
10:56 22.07.2025 (የተሻሻለ: 11:04 22.07.2025) የሳሕል ሀገራት ጥምረት ባንክ ምሥረታ፤ ከኒያሜ የተሠማው አዲስ ዜና
የሳሕል ሀገራት ኮንፌዴሬሽን ባለሙያዎች፣ የኢንቨስትመንትና ልማት ኮንፌደራል ባንክ ምሥረታን በተመለከተ እየመከሩ እንደሆነ የስፑትኒክ አፍሪካ ጋዜጠኛ ዘግቧል፡፡
ይህ የሦስት ቀን ስብሰባ ግንቦት 25 ቀን በባማኮ የተካሄደው የኒጀር፣ የማሊ እና የቡርኪና ፋሶ የኢኮኖሚ ሚኒስትሮች ስብሰባን ተከትሎ የሚደረግ ነው፡፡
በመክፈቻው ላይ ንግግር ያደረጉት የኒጀር የኢኮኖሚ ሚኒስትር ሲዲ ማማኔ “ሳሕል ሀገራት የፋይናንስ ነጻነትን ለማሳካት ያላቸውን ምኞት” አወድሰዋል፡፡
“ውይይቶቹ ለባንኩ ውጤታማ ምሥረታ ወሳኝ በሆኑ ነጥቦች ላይ ትኩረቱን ያደረጋል፡፡ ይህ ስብሰባ ትኩረት ለምንሰጣቸውን ቀጣናዊ ጉዳዮች የሚያገለግል የፋይናንስ መሣሪያ ለማዋለድ ወደማይቀለበስ ሂደት የሚወስደን ወሳኝ እርምጃን ይወክላል” ሲሉም አክለዋል፡፡
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X