የኢትዮጵያ ሕዝብ ቁጥር 135.3 ሚሊየን መድረሱን የተባበሩት መንግሥታት የሥነ-ሕዝብ ፈንድ የ2025 ሪፖርት ይፋ አደረገ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱየኢትዮጵያ ሕዝብ ቁጥር 135
የኢትዮጵያ ሕዝብ ቁጥር 135 - Sputnik አፍሪካ, 1920, 21.07.2025
ሰብስክራይብ

የኢትዮጵያ ሕዝብ ቁጥር 135.3 ሚሊየን መድረሱን የተባበሩት መንግሥታት የሥነ-ሕዝብ ፈንድ የ2025 ሪፖርት ይፋ አደረገ

"ኢትዮጵያ ዘላቂ ልማትን የሚያቀጣጠል እና አኗኗርን የሚያሻሽል የሥነ-ሕዝብ ዕድል አላት" ሲሉ የተባበሩት መንግሥታት የሥነ-ሕዝብ ፈንድ ምክትል ተወካይ ታይዎ ኦሉዮሚ ሪፖርቱ ይፋ ሲደረግ ተናግረዋል፡፡

የተቋሙ ሪፖርት፦

🟠 የውልደት ምጣኔ በ2025 በአንድ እናት 3.81 ህጻናት፤

🟠 ከተሜነት 22.5 በመቶ እንደሆነም አስቀምጧል፡፡

ትንበያው የኢትዮጵያ ሕዝብ ቁጥር በ2035 ከ170 ሚሊየን በላይ፤ በ2050 ወደ 225 ሚሊየን ሊጠጋ ይችላል ብሏል።

በሰው ሠራሽ አስተውህሎት የበለፀገ ምሥል

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0