https://amh.sputniknews.africa
የትራምፕ አስተያየት ስለ ሕዳሴ ግድብ፦ ዲፕሎማሲ ወይስ ረብሻ? የኢትዮጵያ የሉዓላዊነት መንገድ
የትራምፕ አስተያየት ስለ ሕዳሴ ግድብ፦ ዲፕሎማሲ ወይስ ረብሻ? የኢትዮጵያ የሉዓላዊነት መንገድ
Sputnik አፍሪካ
በዚህ Sovereignty Sourcess የሶቨርኒቲ ሶርስስ ፖድካስት አቅራቢው የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ስለ ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ በቅርቡ የሰጡትን አስተያየት መነሻ በማድረግ የውኃ ሐብት ኤክስፐርት እና አማካሪው ፈቅ አህመድ ነጋሽን... 21.07.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-07-21T17:53+0300
2025-07-21T17:53+0300
2025-07-21T17:53+0300
sovereignty sources
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/07/15/1023079_0:0:1024:576_1920x0_80_0_0_f23c1d07fb4f711b253b3daef2c08995.jpg
የትራምፕ አስተያየት ስለ ሕዳሴ ግድብ፦ ዲፕሎማሲ ወይስ ረብሻ? የኢትዮጵያ የሉዓላዊነት መንገድ
Sputnik አፍሪካ
“ለምን እንደሆነ? አሜሪካ ለምን [በድርድር ሂደቱ] እንድትሳተፍ እንደሚፈልጉ አይገባኝም። ውሃው የሚፈሰው በኢትዮጵያ፣ ሱዳን እና ግብፅ ነው። ዉሃው የሚፈሰው በእነዚህ በሶስቱ ሀገራት ዘንድ ነው። ወንዙ [አባይ] ከአሜሪካ ተነስቶ ወደ ግብፅ የሚሄድ ነው ያስመሰሉት። ስለዚህ በአብዛኛው የድንበር ተሻጋሪ ወንዞች ላይ የሶስተኛ ወገኖች ተሳትፎ አይበረታታም ምክንያቱም ሶስተኛ ወገኖች ስጋቶችን፣ የሀገራትን ጭንቀትና ጥቅምም አይረዱም።''
በዚህ #SovereigntySourcess የሶቨርኒቲ ሶርስስ ፖድካስት አቅራቢው የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ስለ ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ በቅርቡ የሰጡትን አስተያየት መነሻ በማድረግ የውኃ ሐብት ኤክስፐርት እና አማካሪው ፈቅ አህመድ ነጋሽን ጋብዟቸዋል።
በዚህ Sovereignty Sourcess የሶቨርኒቲ ሶርስስ ፖድካስት አቅራቢው የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ስለ ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ በቅርቡ የሰጡትን አስተያየት መነሻ በማድረግ የውኃ ሐብት ኤክስፐርት እና አማካሪው ፈቅ አህመድ ነጋሽን ጋብዟቸዋል።ፖድካስታችንን በሌሎች አማራጮች ያድምጡ Apple Podcasts – Afripods – Deezer – Pocket Casts – Podcast Addict – Spotify
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
ዐቢይ ሀብታሙ
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/06/04/585807_20:0:378:358_100x100_80_0_0_e0802a21314717dd2731876ec3730b99.jpg
ዐቢይ ሀብታሙ
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/06/04/585807_20:0:378:358_100x100_80_0_0_e0802a21314717dd2731876ec3730b99.jpg
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/07/15/1023079_128:0:896:576_1920x0_80_0_0_663361f729d96313e7aaa5107a215b60.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዐቢይ ሀብታሙ
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/06/04/585807_20:0:378:358_100x100_80_0_0_e0802a21314717dd2731876ec3730b99.jpg
аудио
የትራምፕ አስተያየት ስለ ሕዳሴ ግድብ፦ ዲፕሎማሲ ወይስ ረብሻ? የኢትዮጵያ የሉዓላዊነት መንገድ
ዐቢይ ሀብታሙ
ዘጋቢ እና ፖድካስት አቅራቢ
“ለምን እንደሆነ? አሜሪካ ለምን [በድርድር ሂደቱ] እንድትሳተፍ እንደሚፈልጉ አይገባኝም። ውሃው የሚፈሰው በኢትዮጵያ፣ ሱዳን እና ግብፅ ነው። ዉሃው የሚፈሰው በእነዚህ በሶስቱ ሀገራት ዘንድ ነው። ወንዙ [አባይ] ከአሜሪካ ተነስቶ ወደ ግብፅ የሚሄድ ነው ያስመሰሉት። ስለዚህ በአብዛኛው የድንበር ተሻጋሪ ወንዞች ላይ የሶስተኛ ወገኖች ተሳትፎ አይበረታታም ምክንያቱም ሶስተኛ ወገኖች ስጋቶችን፣ የሀገራትን ጭንቀትና ጥቅምም አይረዱም።'
በዚህ Sovereignty Sourcess የሶቨርኒቲ ሶርስስ ፖድካስት አቅራቢው የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ስለ ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ በቅርቡ የሰጡትን አስተያየት መነሻ በማድረግ የውኃ ሐብት ኤክስፐርት እና አማካሪው ፈቅ አህመድ ነጋሽን ጋብዟቸዋል።