የኢትዮጵያ መንግሥት አይኤምኤፍ ብሔራዊ ባንክ በገለልተኛ ባለሙያዎች እንዲመራ ያቀረበውን ምክረ ሐሳብ ውድቅ አደረገ

© telegram sputnik_ethiopiaየኢትዮጵያ መንግሥት አይኤምኤፍ ብሔራዊ ባንክ በገለልተኛ ባለሙያዎች እንዲመራ ያቀረበውን ምክረ ሐሳብ ውድቅ አደረገ
የኢትዮጵያ መንግሥት አይኤምኤፍ ብሔራዊ ባንክ በገለልተኛ ባለሙያዎች እንዲመራ ያቀረበውን ምክረ ሐሳብ ውድቅ አደረገ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 21.07.2025
ሰብስክራይብ

የኢትዮጵያ መንግሥት አይኤምኤፍ ብሔራዊ ባንክ በገለልተኛ ባለሙያዎች እንዲመራ ያቀረበውን ምክረ ሐሳብ ውድቅ አደረገ

የዓለም የገንዘብ ድርጅት ከኢትዮጵያ መንግሥት የኢኮኖሚ ሪፎርም ፕሮግራም ጋር በተያያዘ የባንኩን ተቋማዊ ነጻነት ለማረጋገጥ ገዥው፣ ምክትላቸው እና የባንኩ የቦርድ አመራሮች ገለልተኛ እንዲሆኑ በ2017 ዓ.ም መጀመሪያ ላይ ሃሳቡን አቅርቦ እንደነበር የሀገር ውስጥ ጋዜጣ ነው የዘገበው፡፡

ሆኖም የኢትዮጵያ መንግሥት ባለሥልጣናት ሕገ-መንግሥቱን ይቃረናል በማለት እንዳልተቀበሉት አይኤምኤፍ ገልጿል፡፡

አበዳሪው በተሻሻለው አዲሱ የብሔራዊ ባንክ አዋጅ መሠረት በቀጣዮቹ ወራት ሦስት ገለልተኛ የቦርድ አመራሮች ሊመደቡ እንደሚገባ አሳስቧልም ነው የተባለው፡፡

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0