የኢትዮጵያ የምርምር ዩኒቨርሲቲዎች የትብብር ፎረም በይፋ ተመሠረተ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱየኢትዮጵያ የምርምር ዩኒቨርሲቲዎች የትብብር ፎረም በይፋ ተመሠረተ
የኢትዮጵያ የምርምር ዩኒቨርሲቲዎች የትብብር ፎረም በይፋ ተመሠረተ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 21.07.2025
ሰብስክራይብ

የኢትዮጵያ የምርምር ዩኒቨርሲቲዎች የትብብር ፎረም በይፋ ተመሠረተ

በጎንደር ዩኒቨርሲቲ በይፋ የተመሠረተው ፎረሙ የምርምር ዩኒቨርሲቲዎች በብሔራዊ የልማት፣ ፈጠራና ዓለም አቀፍ ተወዳዳሪነት ላይ በጋራ ለመሥራት የሚያስችላቸው መሆኑ ተጠቁሟል።

በፎረሙ የሚካተቱ ተቋማት፦

🟠 በምርምር፣

🟠 በድኅረ ምረቃ ፕሮግራም፣

🟠 በፋኩልቲ ልማት እና

🟠 የፈጠራ ማዕቀፎች ላይ የተሰማሩ እንዲሆኑ ይጠበቃል ነው የተባለው።

ፎረሙ የምርምር ላቦራቶሪዎችና ዲጂታል ፕላትፎርሞችን በጋራ መጠቀምና በእውቀት ሽግግርና በማኅበረሰብ ተኮር ሥራዎች ልምዶችንና አዳዲስ አሠራሮችን መለዋወጥ የሚያስችል መሆኑን የሀገር ውስጥ ሚዲያ ዘግቧል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0