https://amh.sputniknews.africa
ኦባማ እና ባይደን ትራምፕን ለማጥቃት በሩሲያ ላይ ሀሰተኛ ክሶችን ተጠቅመዋል ሲሉ የሩሲያ ፕሬዝዳንታዊ መልዕክተኛ ተናገሩ
ኦባማ እና ባይደን ትራምፕን ለማጥቃት በሩሲያ ላይ ሀሰተኛ ክሶችን ተጠቅመዋል ሲሉ የሩሲያ ፕሬዝዳንታዊ መልዕክተኛ ተናገሩ
Sputnik አፍሪካ
ኦባማ እና ባይደን ትራምፕን ለማጥቃት በሩሲያ ላይ ሀሰተኛ ክሶችን ተጠቅመዋል ሲሉ የሩሲያ ፕሬዝዳንታዊ መልዕክተኛ ተናገሩ "በሩሲያ ላይ የቀርቡት የሀሰት ክሶች በኦባማ እና በባይደን ከተሠራጩ በርካታ ውሸቶች መካከል ናቸው" ሲሉ የሩሲያ ፕሬዝዳንት የውጭ... 21.07.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-07-21T12:19+0300
2025-07-21T12:19+0300
2025-07-21T12:24+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/07/15/1018885_0:0:1280:720_1920x0_80_0_0_a1d5db35b3692012af30c6b6a2b54835.jpg
ኦባማ እና ባይደን ትራምፕን ለማጥቃት በሩሲያ ላይ ሀሰተኛ ክሶችን ተጠቅመዋል ሲሉ የሩሲያ ፕሬዝዳንታዊ መልዕክተኛ ተናገሩ "በሩሲያ ላይ የቀርቡት የሀሰት ክሶች በኦባማ እና በባይደን ከተሠራጩ በርካታ ውሸቶች መካከል ናቸው" ሲሉ የሩሲያ ፕሬዝዳንት የውጭ ኢኮኖሚና ኢንቨስትመንት ትብብር ልዩ መልዕክተኛ ኪሪል ዲሚትሪቭ በማኅበራዊ ሚዲያ ገጻቸው ላይ ጽፈዋል፡፡ የቀድሞ የአሜሪካ ፕሬዝዳንቶች ስለ ሩሲያ የፈጠሩት ትርክት ትራምፕን፣ ‘አሜሪካን ዳግም ታላቅ ማድረግ’ ንቅናቄ እና ሪፐብሊካን ፓርቲን በማጥቃት በመጨረሻም ለዩክሬን ግጭት መሠረት መጣላቸውን ገልፀዋል፡፡ አሜሪካ ብሔራዊ መረጃ ዳይሬክተር ቱልሲ ጋባርድ የኦባማ አስተዳደር በ2016 የአሜሪካ ምርጫ ላይ ሩሲያ ጣልቃ ገብታለች ሲል የሀሰት ክስ መፍጠሩን የሚያሳይ ማስረጃ ይፋ አድርገዋል፡፡ በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/07/15/1018885_160:0:1120:720_1920x0_80_0_0_1c13a738d97a5552c712cd24b3e40659.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ኦባማ እና ባይደን ትራምፕን ለማጥቃት በሩሲያ ላይ ሀሰተኛ ክሶችን ተጠቅመዋል ሲሉ የሩሲያ ፕሬዝዳንታዊ መልዕክተኛ ተናገሩ
12:19 21.07.2025 (የተሻሻለ: 12:24 21.07.2025) ኦባማ እና ባይደን ትራምፕን ለማጥቃት በሩሲያ ላይ ሀሰተኛ ክሶችን ተጠቅመዋል ሲሉ የሩሲያ ፕሬዝዳንታዊ መልዕክተኛ ተናገሩ
"በሩሲያ ላይ የቀርቡት የሀሰት ክሶች በኦባማ እና በባይደን ከተሠራጩ በርካታ ውሸቶች መካከል ናቸው" ሲሉ የሩሲያ ፕሬዝዳንት የውጭ ኢኮኖሚና ኢንቨስትመንት ትብብር ልዩ መልዕክተኛ ኪሪል ዲሚትሪቭ በማኅበራዊ ሚዲያ ገጻቸው ላይ ጽፈዋል፡፡
የቀድሞ የአሜሪካ ፕሬዝዳንቶች ስለ ሩሲያ የፈጠሩት ትርክት ትራምፕን፣ ‘አሜሪካን ዳግም ታላቅ ማድረግ’ ንቅናቄ እና ሪፐብሊካን ፓርቲን በማጥቃት በመጨረሻም ለዩክሬን ግጭት መሠረት መጣላቸውን ገልፀዋል፡፡
አሜሪካ ብሔራዊ መረጃ ዳይሬክተር ቱልሲ ጋባርድ የኦባማ አስተዳደር በ2016 የአሜሪካ ምርጫ ላይ ሩሲያ ጣልቃ ገብታለች ሲል የሀሰት ክስ መፍጠሩን የሚያሳይ ማስረጃ ይፋ አድርገዋል፡፡
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X