በኢትዮጵያ በምስራቅ አፍሪካ የመጀመሪያው የፖስ ማሽን መገጣጠሚያ ፋብሪካ ተመረቀ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱበኢትዮጵያ በምስራቅ አፍሪካ የመጀመሪያው የፖስ ማሽን መገጣጠሚያ ፋብሪካ ተመረቀ
በኢትዮጵያ በምስራቅ አፍሪካ የመጀመሪያው የፖስ ማሽን መገጣጠሚያ ፋብሪካ ተመረቀ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 20.07.2025
ሰብስክራይብ

በኢትዮጵያ በምስራቅ አፍሪካ የመጀመሪያው የፖስ ማሽን መገጣጠሚያ ፋብሪካ ተመረቀ

በቀን 3 ሺህ ዘመናዊ የፖስ ማሽኖችን የማመረት አቅም አለው የተባለው ፋብሪካው፤ ባለቤትነቱ የሳንቲምፔይ ፋይናንሻል ሶሉሽን ነው።

ማምረቻው የፖስ ማሽኖችን ከአውሮፓና ከቻይና በመግዛት ለሃርድዌር እና ለሶፍትዌር ይወጣ የነበረውን ከፍተኛ የውጭ ምንዛሬ እንደሚያድን ተነግሯል።

ከፋብሪካው ጎን ለጎን የጥገና ማዕከል የተቋቋመ ሲሆን ከዚህ ቀደም ለጥገና ወደ ውጭ ሀገር ይላኩ የነበሩ የፖስ ማሽኖች በሀገር ውስጥ እንዲጠገኑ ያስችላል ተብሏል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0