https://amh.sputniknews.africa/20250720/1008885.html
በኢትዮጵያ በምስራቅ አፍሪካ የመጀመሪያው የፖስ ማሽን መገጣጠሚያ ፋብሪካ ተመረቀ
በኢትዮጵያ በምስራቅ አፍሪካ የመጀመሪያው የፖስ ማሽን መገጣጠሚያ ፋብሪካ ተመረቀ
Sputnik አፍሪካ
በኢትዮጵያ በምስራቅ አፍሪካ የመጀመሪያው የፖስ ማሽን መገጣጠሚያ ፋብሪካ ተመረቀ በቀን 3 ሺህ ዘመናዊ የፖስ ማሽኖችን የማመረት አቅም አለው የተባለው ፋብሪካው፤ ባለቤትነቱ የሳንቲምፔይ ፋይናንሻል ሶሉሽን ነው። ማምረቻው የፖስ ማሽኖችን ከአውሮፓና... 20.07.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-07-20T16:58+0300
2025-07-20T16:58+0300
2025-07-20T17:04+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/07/14/1008732_0:67:1280:787_1920x0_80_0_0_7d5f15d333f2ee7fc2828e2117c63187.jpg
በኢትዮጵያ በምስራቅ አፍሪካ የመጀመሪያው የፖስ ማሽን መገጣጠሚያ ፋብሪካ ተመረቀ በቀን 3 ሺህ ዘመናዊ የፖስ ማሽኖችን የማመረት አቅም አለው የተባለው ፋብሪካው፤ ባለቤትነቱ የሳንቲምፔይ ፋይናንሻል ሶሉሽን ነው። ማምረቻው የፖስ ማሽኖችን ከአውሮፓና ከቻይና በመግዛት ለሃርድዌር እና ለሶፍትዌር ይወጣ የነበረውን ከፍተኛ የውጭ ምንዛሬ እንደሚያድን ተነግሯል። ከፋብሪካው ጎን ለጎን የጥገና ማዕከል የተቋቋመ ሲሆን ከዚህ ቀደም ለጥገና ወደ ውጭ ሀገር ይላኩ የነበሩ የፖስ ማሽኖች በሀገር ውስጥ እንዲጠገኑ ያስችላል ተብሏል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/07/14/1008732_72:0:1209:853_1920x0_80_0_0_6ff10a67e1f5b1aa5400066a91ec4c76.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
በኢትዮጵያ በምስራቅ አፍሪካ የመጀመሪያው የፖስ ማሽን መገጣጠሚያ ፋብሪካ ተመረቀ
16:58 20.07.2025 (የተሻሻለ: 17:04 20.07.2025) በኢትዮጵያ በምስራቅ አፍሪካ የመጀመሪያው የፖስ ማሽን መገጣጠሚያ ፋብሪካ ተመረቀ
በቀን 3 ሺህ ዘመናዊ የፖስ ማሽኖችን የማመረት አቅም አለው የተባለው ፋብሪካው፤ ባለቤትነቱ የሳንቲምፔይ ፋይናንሻል ሶሉሽን ነው።
ማምረቻው የፖስ ማሽኖችን ከአውሮፓና ከቻይና በመግዛት ለሃርድዌር እና ለሶፍትዌር ይወጣ የነበረውን ከፍተኛ የውጭ ምንዛሬ እንደሚያድን ተነግሯል።
ከፋብሪካው ጎን ለጎን የጥገና ማዕከል የተቋቋመ ሲሆን ከዚህ ቀደም ለጥገና ወደ ውጭ ሀገር ይላኩ የነበሩ የፖስ ማሽኖች በሀገር ውስጥ እንዲጠገኑ ያስችላል ተብሏል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X