ቡርኪና ፋሶ የእህል ግዢዋን በሥር ነቀል መንገድ እያሻሻለች ነው

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱቡርኪና ፋሶ የእህል ግዢዋን በሥር ነቀል መንገድ እያሻሻለች ነው
ቡርኪና ፋሶ የእህል ግዢዋን በሥር ነቀል መንገድ እያሻሻለች ነው - Sputnik አፍሪካ, 1920, 20.07.2025
ሰብስክራይብ

ቡርኪና ፋሶ የእህል ግዢዋን በሥር ነቀል መንገድ እያሻሻለች ነው

የብሔራዊ የምግብ ዋስትና ግምጃ ቤት አስተዳደር ኩባንያ ደላሎችን በማስወገድ የቀጥታ ግዢ ንቀናቄ እየጀመረ ነው፡፡

ዓላማ፦ ገበሬዎች ፍትሐዊ እና የተረጋጋ ዋጋ እንዲያገኙ ማረጋገጥ።

የግዢ ዘዴ፦ ቦታው ላይ ወዲያው በጥሬ ገንዘብ በመክፈል እህልን በቀጥታ ከገበሬዎች መሸመት።

ሙከራውም በናኖሮ መምሪያ በሶም አውራጃ ሀሙስ ተጀምሯል::

ሪፎርሙ ወጪዎችን ለመቀነስ እና የምግብ ዋስትናን ለማጠናከር ያለመ ነው፡፡

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0