ቡርኪና ፋሶ የእህል ግዢዋን በሥር ነቀል መንገድ እያሻሻለች ነው
16:21 20.07.2025 (የተሻሻለ: 16:34 20.07.2025)

© telegram sputnik_ethiopia
/ ሰብስክራይብ
ቡርኪና ፋሶ የእህል ግዢዋን በሥር ነቀል መንገድ እያሻሻለች ነው
የብሔራዊ የምግብ ዋስትና ግምጃ ቤት አስተዳደር ኩባንያ ደላሎችን በማስወገድ የቀጥታ ግዢ ንቀናቄ እየጀመረ ነው፡፡
ዓላማ፦ ገበሬዎች ፍትሐዊ እና የተረጋጋ ዋጋ እንዲያገኙ ማረጋገጥ።
የግዢ ዘዴ፦ ቦታው ላይ ወዲያው በጥሬ ገንዘብ በመክፈል እህልን በቀጥታ ከገበሬዎች መሸመት።
ሙከራውም በናኖሮ መምሪያ በሶም አውራጃ ሀሙስ ተጀምሯል::
ሪፎርሙ ወጪዎችን ለመቀነስ እና የምግብ ዋስትናን ለማጠናከር ያለመ ነው፡፡
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X