ትራምፕ ከ2016ቱ ፕሬዝዳንታዊ ምርጫ ጋር በተያያዘ ኦባማን በማጭበርበር ከሰሱ
12:02 20.07.2025 (የተሻሻለ: 12:04 20.07.2025)

© telegram sputnik_ethiopia
/ ሰብስክራይብ
ትራምፕ ከ2016ቱ ፕሬዝዳንታዊ ምርጫ ጋር በተያያዘ ኦባማን በማጭበርበር ከሰሱ
ሩሲያ በ2016 ምርጫ ጣልቃ ገብታለች በሚል ባልዋለችበት ተወቅሳለች፤ እኔም ከሞስኮ ጋር ግንኙነት አለህ በሚል ሀሰተኛ ክሶችን አስተናግጃለሁ ሲሉ ትራምፕ ተናግረዋል።
ትራምፕ የባለሙያዎች ቡድን ኦባማ እና ያለጥርጥር በከባድ የምርጫ አጭበርባሪነት የተለዩ “ወንበዴዎች” የመከሰሳቸውን አስፈላጊነት በጣም ጥሩ አድርጎ አቀርቧል ሲሉ በማኅበራዊ ሚዲያ ገጻቸው ላይ ጽፈዋል።
በቅርቡ ይፋ የሆኑ ሰነዶች፤ የኦባማ አስተዳደር ሩሲያ የኤሌክትሮኒክስ ድምጽ መስጫ ሥርዓቱን ለመስበር ፍላጎትም ሆነ አቅም እንደሌላት የሚያመለክቱ መረጃዎችን መደበቁን አሳይተዋል፡፡
በሰው ሠራሽ አስተውህሎት የበለፀገ ምሥል
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X