ኢትዮጵያ የትራምፕን ቀረጥ ተከትሎ አማራጭ የቡና ገበያዎችን እየቃኘሁ ነው አለች

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱኢትዮጵያ የትራምፕን ቀረጥ ተከትሎ አማራጭ የቡና ገበያዎችን እየቃኘሁ ነው አለች
ኢትዮጵያ የትራምፕን ቀረጥ ተከትሎ አማራጭ የቡና ገበያዎችን እየቃኘሁ ነው አለች - Sputnik አፍሪካ, 1920, 19.07.2025
ሰብስክራይብ

ኢትዮጵያ የትራምፕን ቀረጥ ተከትሎ አማራጭ የቡና ገበያዎችን እየቃኘሁ ነው አለች

የአሜሪካ አስተዳደር ፖሊሲ ከሀገሪቱ የወጪ ንግድ ገቢ 35 በመቶ የሚሆነውን የሚነካ በመሆኑ አማራጭ ገበያዎችን መመልከት ግድ ሆኗል ያሉት የቡናና ሻይ ባለሥልጣን ምክትል ዳይሬክተር ሻፊ ዑመር ናቸው።

የባለሥልጣኑ እቅድ፦

🟠 ወደ ሩቅ ምስራቅ እና መካከለኛው ምስራቅ የቡና ገበያ ማስፋት፣

🟠 በተያዘው በጀት ዓመት 20 አዳዲስ የቡና ወጪ ንግድ መዳረሻዎችን መክፈት፣

🟠 ቻይና፣ ጃፓን፣ ሳዑዲ አረቢያ፣ ጀርመን እና ጣሊያን ጋር ግኑኝነት ማጠናከርን ያካትታል።

የኢትዮጵያ መንግሥት የቡና ዘርፉን የሚጎዳ የትኛውንም ዓይነት እርምጃ አይቀበልም ሲሉ ኃላፊው ለሺንዋ ተናግረዋል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0