ኢትዮጵያ የትራምፕን ቀረጥ ተከትሎ አማራጭ የቡና ገበያዎችን እየቃኘሁ ነው አለች
15:26 19.07.2025 (የተሻሻለ: 15:34 19.07.2025)

© telegram sputnik_ethiopia
/ ሰብስክራይብ
ኢትዮጵያ የትራምፕን ቀረጥ ተከትሎ አማራጭ የቡና ገበያዎችን እየቃኘሁ ነው አለች
የአሜሪካ አስተዳደር ፖሊሲ ከሀገሪቱ የወጪ ንግድ ገቢ 35 በመቶ የሚሆነውን የሚነካ በመሆኑ አማራጭ ገበያዎችን መመልከት ግድ ሆኗል ያሉት የቡናና ሻይ ባለሥልጣን ምክትል ዳይሬክተር ሻፊ ዑመር ናቸው።
የባለሥልጣኑ እቅድ፦
🟠 ወደ ሩቅ ምስራቅ እና መካከለኛው ምስራቅ የቡና ገበያ ማስፋት፣
🟠 በተያዘው በጀት ዓመት 20 አዳዲስ የቡና ወጪ ንግድ መዳረሻዎችን መክፈት፣
🟠 ቻይና፣ ጃፓን፣ ሳዑዲ አረቢያ፣ ጀርመን እና ጣሊያን ጋር ግኑኝነት ማጠናከርን ያካትታል።
የኢትዮጵያ መንግሥት የቡና ዘርፉን የሚጎዳ የትኛውንም ዓይነት እርምጃ አይቀበልም ሲሉ ኃላፊው ለሺንዋ ተናግረዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X