የአፍሪካ ኅብረት የማዕከላዊ አፍሪካ ሪፐብሊክ የሰላም ስምምነት እና የሁለት ታጣቂ ቡድኖች ትጠቅ መፍታት በሀገሪቱ መረጋጋት ለማስፈን ወሳኝ እርምጃ ነው ሲል አሞካሸ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱየአፍሪካ ኅብረት የማዕከላዊ አፍሪካ ሪፐብሊክ የሰላም ስምምነት እና የሁለት ታጣቂ ቡድኖች ትጠቅ መፍታት በሀገሪቱ መረጋጋት ለማስፈን ወሳኝ እርምጃ ነው ሲል አሞካሸ
የአፍሪካ ኅብረት የማዕከላዊ አፍሪካ ሪፐብሊክ የሰላም ስምምነት እና የሁለት ታጣቂ ቡድኖች ትጠቅ መፍታት በሀገሪቱ መረጋጋት ለማስፈን ወሳኝ እርምጃ ነው ሲል አሞካሸ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 19.07.2025
ሰብስክራይብ

የአፍሪካ ኅብረት የማዕከላዊ አፍሪካ ሪፐብሊክ የሰላም ስምምነት እና የሁለት ታጣቂ ቡድኖች ትጠቅ መፍታት በሀገሪቱ መረጋጋት ለማስፈን ወሳኝ እርምጃ ነው ሲል አሞካሸ

የኅብረቱ መግለጫ ሚያዝያ 11 የተፈረመውን ስምምነት ተከትሎ የመጣ ነው። ባለፈው ሳምንት ሁለት ቡድኖች ትጥቅ ለመፍታት እና ለመበታተን መወሰናቸውን አስታውቀዋል።

የአፍሪካ ኅብረት ሊቀመንበር ማህሙድ አሊ ዩሱፍ የማዕከላዊ አፍሪካ ሪፐብሊክ ሌሎች ታጣቂ ቡድኖች ተመሳሳይ እርምጃ እንዲወስዱ እና ትጥቅ እንዲፈቱ አሳስበዋል።

የማዕከላዊ አፍሪካ ሪፐብሊክ እ.ኤ.አ 2013 አማፂ ቡድኖች ካካሄዱት መፈንቅለ መንግሥት በኋላ በእርስ በርስ ግጭት ስትታመስ ቆይታለች። እ.ኤ.አ በ2019 የሰላም ስምምነት የተፈረመ ቢሆንም ዋና ዋና አማፂ ቡድኖቹ በ2021 ውጊያ ድጋሚ በመቀጠላቸው ፈርሷል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0