https://amh.sputniknews.africa/20250719/1001046.html
የአፍሪካ ኅብረት የማዕከላዊ አፍሪካ ሪፐብሊክ የሰላም ስምምነት እና የሁለት ታጣቂ ቡድኖች ትጠቅ መፍታት በሀገሪቱ መረጋጋት ለማስፈን ወሳኝ እርምጃ ነው ሲል አሞካሸ
የአፍሪካ ኅብረት የማዕከላዊ አፍሪካ ሪፐብሊክ የሰላም ስምምነት እና የሁለት ታጣቂ ቡድኖች ትጠቅ መፍታት በሀገሪቱ መረጋጋት ለማስፈን ወሳኝ እርምጃ ነው ሲል አሞካሸ
Sputnik አፍሪካ
የአፍሪካ ኅብረት የማዕከላዊ አፍሪካ ሪፐብሊክ የሰላም ስምምነት እና የሁለት ታጣቂ ቡድኖች ትጠቅ መፍታት በሀገሪቱ መረጋጋት ለማስፈን ወሳኝ እርምጃ ነው ሲል አሞካሸ የኅብረቱ መግለጫ ሚያዝያ 11 የተፈረመውን ስምምነት ተከትሎ የመጣ ነው። ባለፈው ሳምንት... 19.07.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-07-19T14:28+0300
2025-07-19T14:28+0300
2025-07-19T14:34+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/07/13/1000893_0:67:1280:787_1920x0_80_0_0_0be4d7e70051567aadf682408fc53e2a.jpg
የአፍሪካ ኅብረት የማዕከላዊ አፍሪካ ሪፐብሊክ የሰላም ስምምነት እና የሁለት ታጣቂ ቡድኖች ትጠቅ መፍታት በሀገሪቱ መረጋጋት ለማስፈን ወሳኝ እርምጃ ነው ሲል አሞካሸ የኅብረቱ መግለጫ ሚያዝያ 11 የተፈረመውን ስምምነት ተከትሎ የመጣ ነው። ባለፈው ሳምንት ሁለት ቡድኖች ትጥቅ ለመፍታት እና ለመበታተን መወሰናቸውን አስታውቀዋል። የአፍሪካ ኅብረት ሊቀመንበር ማህሙድ አሊ ዩሱፍ የማዕከላዊ አፍሪካ ሪፐብሊክ ሌሎች ታጣቂ ቡድኖች ተመሳሳይ እርምጃ እንዲወስዱ እና ትጥቅ እንዲፈቱ አሳስበዋል። የማዕከላዊ አፍሪካ ሪፐብሊክ እ.ኤ.አ 2013 አማፂ ቡድኖች ካካሄዱት መፈንቅለ መንግሥት በኋላ በእርስ በርስ ግጭት ስትታመስ ቆይታለች። እ.ኤ.አ በ2019 የሰላም ስምምነት የተፈረመ ቢሆንም ዋና ዋና አማፂ ቡድኖቹ በ2021 ውጊያ ድጋሚ በመቀጠላቸው ፈርሷል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/07/13/1000893_72:0:1209:853_1920x0_80_0_0_7ea904de906a8c70d17f181137abffda.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የአፍሪካ ኅብረት የማዕከላዊ አፍሪካ ሪፐብሊክ የሰላም ስምምነት እና የሁለት ታጣቂ ቡድኖች ትጠቅ መፍታት በሀገሪቱ መረጋጋት ለማስፈን ወሳኝ እርምጃ ነው ሲል አሞካሸ
14:28 19.07.2025 (የተሻሻለ: 14:34 19.07.2025) የአፍሪካ ኅብረት የማዕከላዊ አፍሪካ ሪፐብሊክ የሰላም ስምምነት እና የሁለት ታጣቂ ቡድኖች ትጠቅ መፍታት በሀገሪቱ መረጋጋት ለማስፈን ወሳኝ እርምጃ ነው ሲል አሞካሸ
የኅብረቱ መግለጫ ሚያዝያ 11 የተፈረመውን ስምምነት ተከትሎ የመጣ ነው። ባለፈው ሳምንት ሁለት ቡድኖች ትጥቅ ለመፍታት እና ለመበታተን መወሰናቸውን አስታውቀዋል።
የአፍሪካ ኅብረት ሊቀመንበር ማህሙድ አሊ ዩሱፍ የማዕከላዊ አፍሪካ ሪፐብሊክ ሌሎች ታጣቂ ቡድኖች ተመሳሳይ እርምጃ እንዲወስዱ እና ትጥቅ እንዲፈቱ አሳስበዋል።
የማዕከላዊ አፍሪካ ሪፐብሊክ እ.ኤ.አ 2013 አማፂ ቡድኖች ካካሄዱት መፈንቅለ መንግሥት በኋላ በእርስ በርስ ግጭት ስትታመስ ቆይታለች። እ.ኤ.አ በ2019 የሰላም ስምምነት የተፈረመ ቢሆንም ዋና ዋና አማፂ ቡድኖቹ በ2021 ውጊያ ድጋሚ በመቀጠላቸው ፈርሷል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X