የሰኔ ወር አጠቃላይ የዋጋ ግሽበት ወደ 13.9 በመቶ ዝቅ ማለቱን የኢትዮጵያ ስታትስቲክስ አገልግሎት አስታወቀ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱየሰኔ ወር አጠቃላይ የዋጋ ግሽበት ወደ 13
የሰኔ ወር አጠቃላይ የዋጋ ግሽበት ወደ 13 - Sputnik አፍሪካ, 1920, 19.07.2025
ሰብስክራይብ

የሰኔ ወር አጠቃላይ የዋጋ ግሽበት ወደ 13.9 በመቶ ዝቅ ማለቱን የኢትዮጵያ ስታትስቲክስ አገልግሎት አስታወቀ

ይህ አሃዝ በግንቦት ወር ከተመዘገበው የ14.4 በመቶ የዋጋ ግሽበት ጋር ሲነፃፀር መጠነኛ ቅናሽ አሳይቷል።

በሰኔ ወር የምግብ ነክ ዕቃዎች የዋጋ ግሽበት 11.7 በመቶ፤ ምግብ ነክ ያልሆኑ ዕቃዎች ደግሞ 17.3 በመቶ ሆኖ ተመዝግቧል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0