https://amh.sputniknews.africa
የኢትዮጵያ ፋሽን ፈተና፦ ያገለገሉ ልብሶች /ቦንዳ/ ገበያ
የኢትዮጵያ ፋሽን ፈተና፦ ያገለገሉ ልብሶች /ቦንዳ/ ገበያ
Sputnik አፍሪካ
የኢትዮጵያ የፋሽን ኢንደስትሪ ፈተና መልኩ እንዲህ ነው “ድሮ የቦንዳ ልብሶችን ሰው ተሸማቆ ነበር የሚገዛው [...] አሁን ግን ትልልቅ ሞሎች ላይ የቦንዳ ልብሶች ይሸጣሉ።” ስትል ዲዛይነር ኢክራም መሐመድ ነግራናለች። 18.07.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-07-18T19:28+0300
2025-07-18T19:28+0300
2025-07-18T19:46+0300
the rising south
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/07/12/996998_0:0:1340:754_1920x0_80_0_0_542a7e5805e56f9c1b334eab348a4a1c.png
የኢትዮጵያ ፋሽን ፈተና፦ ያገለገሉ ልብሶች /ቦንዳ/ ገበያ
Sputnik አፍሪካ
የኢትዮጵያ የፋሽን ኢንደስትሪ ፈተና መልኩ እንዲህ ነው “ድሮ የቦንዳ ልብሶችን ሰው ተሸማቆ ነበር የሚገዛው [...] አሁን ግን ትልልቅ ሞሎች ላይ የቦንዳ ልብሶች ይሸጣሉ።” ስትል ዲዛይነር ኢክራም መሐመድ ነግራናለች።
ከዚህ መውጫው መንገድ ደግሞ የህንድ ምሳሌ ነው። "የኢትዮያ ታምርት ፅንሰ ሃሳብን ማስረፅና በኢትዮጵያ ምርት የምንኮራበት ሁኔታ መመቻቸት አለበት፣” ሲል በባህርዳር ዩኒቨርስቲ የኢትዮጵያ ፋሽንና ጨርቃ ጨርቅ ኢንስቲትዩ አፓረል ዲን ቢኒያም ሰለሞን ነግሮናል።
በዚህ The Rising South የራይዚንግ ሳውዝ ዝግጅት ዛሬን ጨምሮ ለተከታታይ 3 ቀናት በሞስኮ የሚካሄደውን አፍሮ ፋሽን ሳምንት 2025 መነሻ አድርገን ከባለሙያዎቹ ዕድልና እንቅፍቶችን አንስተን በሰፊው ተወያይተናል።
የኢትዮጵያ የፋሽን ኢንደስትሪ ፈተና መልኩ እንዲህ ነው “ድሮ የቦንዳ ልብሶችን ሰው ተሸማቆ ነበር የሚገዛው [...] አሁን ግን ትልልቅ ሞሎች ላይ የቦንዳ ልብሶች ይሸጣሉ።” ስትል ዲዛይነር ኢክራም መሐመድ ነግራናለች።በዚህ The Rising South የራይዚንግ ሳውዝ ዝግጅት ዛሬን ጨምሮ ለተከታታይ 3 ቀናት በሞስኮ የሚካሄደውን አፍሮ ፋሽን ሳምንት 2025 መነሻ አድርገን ከባለሙያዎቹ ጋር ዕድልና እንቅፍቶችን አንስተን በሰፊው ተወያይተናል።ፖድካስታችንን በሌሎች አማራጮች ያድምጡ Afripods – Deezer – Pocket Casts – Podcast Addict – Spotify
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
ወሰንሰገድ አሰፋ
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/05/1a/500300_0:0:548:549_100x100_80_0_0_43c2ba1ea7985adc1de44e2958b2ab61.jpg
ወሰንሰገድ አሰፋ
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/05/1a/500300_0:0:548:549_100x100_80_0_0_43c2ba1ea7985adc1de44e2958b2ab61.jpg
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/07/12/996998_168:0:1173:754_1920x0_80_0_0_9247305036593f28c19f2065bdb3eb71.pngSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ወሰንሰገድ አሰፋ
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/05/1a/500300_0:0:548:549_100x100_80_0_0_43c2ba1ea7985adc1de44e2958b2ab61.jpg
аудио
የኢትዮጵያ ፋሽን ፈተና፦ ያገለገሉ ልብሶች /ቦንዳ/ ገበያ
19:28 18.07.2025 (የተሻሻለ: 19:46 18.07.2025) የኢትዮጵያ የፋሽን ኢንደስትሪ ፈተና መልኩ እንዲህ ነው “ድሮ የቦንዳ ልብሶችን ሰው ተሸማቆ ነበር የሚገዛው [...] አሁን ግን ትልልቅ ሞሎች ላይ የቦንዳ ልብሶች ይሸጣሉ።” ስትል ዲዛይነር ኢክራም መሐመድ ነግራናለች።
ከዚህ መውጫው መንገድ ደግሞ የህንድ ምሳሌ ነው። "የኢትዮያ ታምርት ፅንሰ ሃሳብን ማስረፅና በኢትዮጵያ ምርት የምንኮራበት ሁኔታ መመቻቸት አለበት፣” ሲል በባህርዳር ዩኒቨርስቲ የኢትዮጵያ ፋሽንና ጨርቃ ጨርቅ ኢንስቲትዩ አፓረል ዲን ቢኒያም ሰለሞን ነግሮናል።
በዚህ The Rising South የራይዚንግ ሳውዝ ዝግጅት ዛሬን ጨምሮ ለተከታታይ 3 ቀናት በሞስኮ የሚካሄደውን አፍሮ ፋሽን ሳምንት 2025 መነሻ አድርገን ከባለሙያዎቹ ጋር ዕድልና እንቅፍቶችን አንስተን በሰፊው ተወያይተናል።