https://amh.sputniknews.africa/20250718/995840.html
የዩክሬን ጦር ኃይል ክፍል ከካርኮቭ ክልል ሸሽቶ ወጣ
የዩክሬን ጦር ኃይል ክፍል ከካርኮቭ ክልል ሸሽቶ ወጣ
Sputnik አፍሪካ
የዩክሬን ጦር ኃይል ክፍል ከካርኮቭ ክልል ሸሽቶ ወጣየአስራ ሁለት ወታደሮች የዩክሬን ጦር ቡድን በዜለኒ ጋይ አቅራቢያ ከሚገኙት ሥፍራዎች በሌሊት ሸሽቶ እንደወጣ የጦር ተንታኙ አንድሬ ማሮችኮ ተናግረዋል።አክለውም ክፍለ ጦሩ የሩሲያን ጥቃት መቋቋም... 18.07.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-07-18T16:09+0300
2025-07-18T16:09+0300
2025-07-18T16:14+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/07/12/995687_0:0:1280:720_1920x0_80_0_0_c32f48a4574e67c4516a93aa0045e3b4.jpg
የዩክሬን ጦር ኃይል ክፍል ከካርኮቭ ክልል ሸሽቶ ወጣየአስራ ሁለት ወታደሮች የዩክሬን ጦር ቡድን በዜለኒ ጋይ አቅራቢያ ከሚገኙት ሥፍራዎች በሌሊት ሸሽቶ እንደወጣ የጦር ተንታኙ አንድሬ ማሮችኮ ተናግረዋል።አክለውም ክፍለ ጦሩ የሩሲያን ጥቃት መቋቋም አቅቶት እንደነበር ገልፀዋል። የዩክሬን ኃይሎች በሚሸሹት ወታደሮች ላይ ተኩስ በመክፈት በድሮኖች አማካኝነት ጥቃት ለመፈፀም ሞክረዋል። ማሮችኮ እንዳስረዱት ወታደሮቹ ከሥፍራው የሸሹት ከበላይ ትዕዛዝ ውጪ ነው። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/07/12/995687_160:0:1120:720_1920x0_80_0_0_154c814b67cd1d6a9cb34e326a215c78.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የዩክሬን ጦር ኃይል ክፍል ከካርኮቭ ክልል ሸሽቶ ወጣ
16:09 18.07.2025 (የተሻሻለ: 16:14 18.07.2025) የዩክሬን ጦር ኃይል ክፍል ከካርኮቭ ክልል ሸሽቶ ወጣ
የአስራ ሁለት ወታደሮች የዩክሬን ጦር ቡድን በዜለኒ ጋይ አቅራቢያ ከሚገኙት ሥፍራዎች በሌሊት ሸሽቶ እንደወጣ የጦር ተንታኙ አንድሬ ማሮችኮ ተናግረዋል።
አክለውም ክፍለ ጦሩ የሩሲያን ጥቃት መቋቋም አቅቶት እንደነበር ገልፀዋል።
የዩክሬን ኃይሎች በሚሸሹት ወታደሮች ላይ ተኩስ በመክፈት በድሮኖች አማካኝነት ጥቃት ለመፈፀም ሞክረዋል። ማሮችኮ እንዳስረዱት ወታደሮቹ ከሥፍራው የሸሹት ከበላይ ትዕዛዝ ውጪ ነው።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X