የዩክሬን ጦር ኃይል ክፍል ከካርኮቭ ክልል ሸሽቶ ወጣ

© telegram sputnik_ethiopiaየዩክሬን ጦር ኃይል ክፍል ከካርኮቭ ክልል ሸሽቶ ወጣ
የዩክሬን ጦር ኃይል ክፍል ከካርኮቭ ክልል ሸሽቶ ወጣ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 18.07.2025
ሰብስክራይብ

የዩክሬን ጦር ኃይል ክፍል ከካርኮቭ ክልል ሸሽቶ ወጣ

የአስራ ሁለት ወታደሮች የዩክሬን ጦር ቡድን በዜለኒ ጋይ አቅራቢያ ከሚገኙት ሥፍራዎች በሌሊት ሸሽቶ እንደወጣ የጦር ተንታኙ አንድሬ ማሮችኮ ተናግረዋል።

አክለውም ክፍለ ጦሩ የሩሲያን ጥቃት መቋቋም አቅቶት እንደነበር ገልፀዋል።

የዩክሬን ኃይሎች በሚሸሹት ወታደሮች ላይ ተኩስ በመክፈት በድሮኖች አማካኝነት ጥቃት ለመፈፀም ሞክረዋል። ማሮችኮ እንዳስረዱት ወታደሮቹ ከሥፍራው የሸሹት ከበላይ ትዕዛዝ ውጪ ነው።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0