https://amh.sputniknews.africa
የብሩንዲ ፕሬዝዳንት የአፍሪካ ኅብረት የሳህል ቀጣና ልዩ መልዕክተኛ ሆነው ተሾሙ
የብሩንዲ ፕሬዝዳንት የአፍሪካ ኅብረት የሳህል ቀጣና ልዩ መልዕክተኛ ሆነው ተሾሙ
Sputnik አፍሪካ
የብሩንዲ ፕሬዝዳንት የአፍሪካ ኅብረት የሳህል ቀጣና ልዩ መልዕክተኛ ሆነው ተሾሙ🟠 ኤቫሪስት ንዳይሺሚዬ በሳህል ክልል ያለውን የፀጥታ እና ሰብዓዊ ችግሮች ለመፍታት የከፍተኛ ደረጃ ዲፕሎማሲ ቡድን እንደሚመሩ የአፍሪካ ኅብረት በመግለጫው... 18.07.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-07-18T15:11+0300
2025-07-18T15:11+0300
2025-07-18T15:14+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/07/12/995475_0:127:1280:847_1920x0_80_0_0_66f65f59616ad58f85621aa1e2b498c7.jpg
የብሩንዲ ፕሬዝዳንት የአፍሪካ ኅብረት የሳህል ቀጣና ልዩ መልዕክተኛ ሆነው ተሾሙ🟠 ኤቫሪስት ንዳይሺሚዬ በሳህል ክልል ያለውን የፀጥታ እና ሰብዓዊ ችግሮች ለመፍታት የከፍተኛ ደረጃ ዲፕሎማሲ ቡድን እንደሚመሩ የአፍሪካ ኅብረት በመግለጫው አስታውቋል።"ንዳይሺሚዬ በካበተ የፖለቲካ ልምድ እና በጠንካራ ፓን አፍሪካኒዝም እንዲሁም ለክልላዊ ውህደት እና ትብብር ባለቻው ቁርጠኝነት የተመሰከረላቸው" ነው ሲል መግለጫው አመልክቷል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/07/12/995475_0:7:1280:967_1920x0_80_0_0_e41a2c76d579f98cb5161001d4703609.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የብሩንዲ ፕሬዝዳንት የአፍሪካ ኅብረት የሳህል ቀጣና ልዩ መልዕክተኛ ሆነው ተሾሙ
15:11 18.07.2025 (የተሻሻለ: 15:14 18.07.2025) የብሩንዲ ፕሬዝዳንት የአፍሪካ ኅብረት የሳህል ቀጣና ልዩ መልዕክተኛ ሆነው ተሾሙ
🟠 ኤቫሪስት ንዳይሺሚዬ በሳህል ክልል ያለውን የፀጥታ እና ሰብዓዊ ችግሮች ለመፍታት የከፍተኛ ደረጃ ዲፕሎማሲ ቡድን እንደሚመሩ የአፍሪካ ኅብረት በመግለጫው አስታውቋል።
"ንዳይሺሚዬ በካበተ የፖለቲካ ልምድ እና በጠንካራ ፓን አፍሪካኒዝም እንዲሁም ለክልላዊ ውህደት እና ትብብር ባለቻው ቁርጠኝነት የተመሰከረላቸው" ነው ሲል መግለጫው አመልክቷል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X