የሩሲያ ወታደሮች በአንድ ሳምንት ውስጥ 10 መንደሮችን ነፃ እንዳወጡ የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱየሩሲያ ወታደሮች በአንድ ሳምንት ውስጥ 10 መንደሮችን ነፃ እንዳወጡ የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ
የሩሲያ ወታደሮች በአንድ ሳምንት ውስጥ 10 መንደሮችን ነፃ እንዳወጡ የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 18.07.2025
ሰብስክራይብ

የሩሲያ ወታደሮች በአንድ ሳምንት ውስጥ 10 መንደሮችን ነፃ እንዳወጡ የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ

ከዩክሬን ልዩ ዘመቻ ጋር በተያያዘ ከሚኒስቴሩ ሳምንታዊ መግለጫ የተወሰዱ ቁልፍ ነጥቦች፦

🟠 የሩሲያ ወታደራዊ ኃይል ከፍተኛ የቴክኖሎጂ መሳሪያዎችን እና ድሮኖችን በመጠቀም አምስት ኢላማቸውን ያሳኩ ጥቃቶችን ፈፅሟል፣

🟠 ጥቃቶቹ የዩክሬን ግዛት ምልመላ ማዕከላትን እና የመከላከያ ተቋማትን ኢላማ አድርገዋል፣

🟠 የኪዬቭ ጦር በአጠቃላይ 8 ሺህ 495 የሚጠጉ ወታደሮችን አጥቷል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0