https://amh.sputniknews.africa
ኢትዮጵያ የመጀመሪያውን የጤና ፈጠራ ማበልጸጊያ ማዕከል ከፈተች
ኢትዮጵያ የመጀመሪያውን የጤና ፈጠራ ማበልጸጊያ ማዕከል ከፈተች
Sputnik አፍሪካ
ኢትዮጵያ የመጀመሪያውን የጤና ፈጠራ ማበልጸጊያ ማዕከል ከፈተች ተቋሙ በጤናው ዘርፍ የሚፈጠሩ አዳዲስ ሀሳቦችን ማጎልበት የሚያስችል፣ ችግሮችን የሚቀርፍና ምርምሮች የሚፈጠሩበት ነው ተብሏል። ማዕከሉን ወደ ክልሎች ለማስፋፋትም ታቅዷል። ለዚህም የጤና... 18.07.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-07-18T13:43+0300
2025-07-18T13:43+0300
2025-07-18T13:44+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/07/12/994481_0:252:1280:972_1920x0_80_0_0_d385ee76d22b59b5de9b8a24738e1c46.jpg
ኢትዮጵያ የመጀመሪያውን የጤና ፈጠራ ማበልጸጊያ ማዕከል ከፈተች ተቋሙ በጤናው ዘርፍ የሚፈጠሩ አዳዲስ ሀሳቦችን ማጎልበት የሚያስችል፣ ችግሮችን የሚቀርፍና ምርምሮች የሚፈጠሩበት ነው ተብሏል። ማዕከሉን ወደ ክልሎች ለማስፋፋትም ታቅዷል። ለዚህም የጤና ሚኒስቴር ከኦሮሚያ፣ ከሲዳማ እና አማራ ክልሎች ጋር መፈራረሙን የሀገር ውስጥ ሚዲያ ዘግቧል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/07/12/994481_0:132:1280:1092_1920x0_80_0_0_3b8af9b56fc4cb6e464a5d62174ffab1.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ኢትዮጵያ የመጀመሪያውን የጤና ፈጠራ ማበልጸጊያ ማዕከል ከፈተች
13:43 18.07.2025 (የተሻሻለ: 13:44 18.07.2025) ኢትዮጵያ የመጀመሪያውን የጤና ፈጠራ ማበልጸጊያ ማዕከል ከፈተች
ተቋሙ በጤናው ዘርፍ የሚፈጠሩ አዳዲስ ሀሳቦችን ማጎልበት የሚያስችል፣ ችግሮችን የሚቀርፍና ምርምሮች የሚፈጠሩበት ነው ተብሏል።
ማዕከሉን ወደ ክልሎች ለማስፋፋትም ታቅዷል። ለዚህም የጤና ሚኒስቴር ከኦሮሚያ፣ ከሲዳማ እና አማራ ክልሎች ጋር መፈራረሙን የሀገር ውስጥ ሚዲያ ዘግቧል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X