ኢትዮጵያ እና ሶማሊያ የግማሽ ዓመት ግምገማቸውን በአዲስ አበባ ጀመሩ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱኢትዮጵያ እና ሶማሊያ የግማሽ ዓመት ግምገማቸውን በአዲስ አበባ ጀመሩ
ኢትዮጵያ እና ሶማሊያ የግማሽ ዓመት ግምገማቸውን በአዲስ አበባ ጀመሩ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 18.07.2025
ሰብስክራይብ

ኢትዮጵያ እና ሶማሊያ የግማሽ ዓመት ግምገማቸውን በአዲስ አበባ ጀመሩ

የሁለቱ ሀገራት የጋራ ሚኒስትሮች ኮሚሽን ስብሰባ በንግድ፣ ትምህርት፣ ጤና፣ ሥራ እና ክህሎት እንዲሁም ሲቪል አቪዬሽን ዘርፎች ላይ ትኩረቱን እንደሚያደርግ ተገልጿል፡፡

በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የአፍሪካ ጉዳዮች ዋና ዳይሬክተር አምባሳደር ዘሪሁን አበበ ውይይቱ የሁለቱን ሀገራት የሁለትዮሽ ግኑኝነት ይበልጥ ለማጠናከር መደላደል የሚፈጥር ወሳኝ መድረክ ነው ብለዋል፡፡

ሁለቱ ሀገራት በሁለትዮሽ፣ በቀጣናዊ እና በባለብዙ ወገን ጉዳዮች ላይ ይመክራሉ ተብሎ እንደሚጠበቅ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
ኢትዮጵያ እና ሶማሊያ የግማሽ ዓመት ግምገማቸውን በአዲስ አበባ ጀመሩ - Sputnik አፍሪካ
1/3
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
ኢትዮጵያ እና ሶማሊያ የግማሽ ዓመት ግምገማቸውን በአዲስ አበባ ጀመሩ - Sputnik አፍሪካ
2/3
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
ኢትዮጵያ እና ሶማሊያ የግማሽ ዓመት ግምገማቸውን በአዲስ አበባ ጀመሩ - Sputnik አፍሪካ
3/3
1/3
2/3
3/3
አዳዲስ ዜናዎች
0