https://amh.sputniknews.africa
የኢትዮጵያ ሕግ አውጪ አካል የፖለቲካ ፓርቲዎች ከስድስት ክልሎች የአባላት ተሳትፎ እንዲኖራቸው የሚደነግገውን አዋጅ አፀደቀ
የኢትዮጵያ ሕግ አውጪ አካል የፖለቲካ ፓርቲዎች ከስድስት ክልሎች የአባላት ተሳትፎ እንዲኖራቸው የሚደነግገውን አዋጅ አፀደቀ
Sputnik አፍሪካ
የኢትዮጵያ ሕግ አውጪ አካል የፖለቲካ ፓርቲዎች ከስድስት ክልሎች የአባላት ተሳትፎ እንዲኖራቸው የሚደነግገውን አዋጅ አፀደቀ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በትናንት ውሎው የኢትዮጵያ የምርጫ፣ የፖለቲካ ፓርቲዎች ምዝገባና የምርጫ ሥነ-ምግባር ማሻሻያ አዋጅን... 18.07.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-07-18T11:41+0300
2025-07-18T11:41+0300
2025-07-18T11:44+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/07/12/992177_0:81:1080:689_1920x0_80_0_0_ff7896c9683b80db6901898f577bb145.jpg
የኢትዮጵያ ሕግ አውጪ አካል የፖለቲካ ፓርቲዎች ከስድስት ክልሎች የአባላት ተሳትፎ እንዲኖራቸው የሚደነግገውን አዋጅ አፀደቀ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በትናንት ውሎው የኢትዮጵያ የምርጫ፣ የፖለቲካ ፓርቲዎች ምዝገባና የምርጫ ሥነ-ምግባር ማሻሻያ አዋጅን በሁለት ተቃውሞ፣ በአራት ድምጸ ተአቅቦ በአብላጫ ድምጽ ወደ ሥራ አስገብቷል፡፡መንግሥት አዋጁ ምርጫን አሳታፊ፣ ግልጽና ዲሞክራሲያዊ በሆነ መንገድ ማካሄድ እንዲቻል ያግዛል ብሏል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/07/12/992177_27:0:1054:770_1920x0_80_0_0_7b3605e29b9a032cfc8c952ae8682558.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የኢትዮጵያ ሕግ አውጪ አካል የፖለቲካ ፓርቲዎች ከስድስት ክልሎች የአባላት ተሳትፎ እንዲኖራቸው የሚደነግገውን አዋጅ አፀደቀ
11:41 18.07.2025 (የተሻሻለ: 11:44 18.07.2025) የኢትዮጵያ ሕግ አውጪ አካል የፖለቲካ ፓርቲዎች ከስድስት ክልሎች የአባላት ተሳትፎ እንዲኖራቸው የሚደነግገውን አዋጅ አፀደቀ
የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በትናንት ውሎው የኢትዮጵያ የምርጫ፣ የፖለቲካ ፓርቲዎች ምዝገባና የምርጫ ሥነ-ምግባር ማሻሻያ አዋጅን በሁለት ተቃውሞ፣ በአራት ድምጸ ተአቅቦ በአብላጫ ድምጽ ወደ ሥራ አስገብቷል፡፡
መንግሥት አዋጁ ምርጫን አሳታፊ፣ ግልጽና ዲሞክራሲያዊ በሆነ መንገድ ማካሄድ እንዲቻል ያግዛል ብሏል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X