https://amh.sputniknews.africa
በአዲስ አበባ ከ5.2 ቢሊየን ብር በላይ ወጪ የተገነቡ 150 የትምህርት ፕሮጀክቶች ተመረቁ
በአዲስ አበባ ከ5.2 ቢሊየን ብር በላይ ወጪ የተገነቡ 150 የትምህርት ፕሮጀክቶች ተመረቁ
Sputnik አፍሪካ
በአዲስ አበባ ከ5.2 ቢሊየን ብር በላይ ወጪ የተገነቡ 150 የትምህርት ፕሮጀክቶች ተመረቁመሠረተ ልማቶቹ በ2017 የበጀት ዓመት ተመርቀው ለአገልግሎት ክፍት ሆነዋል ሲሉ የመዲናዋ ከንቲባ አዳነች አቤቤ በማህበራዊ የትስስር ገፃቸው አስታውቀዋል፡፡እንደ... 18.07.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-07-18T11:13+0300
2025-07-18T11:13+0300
2025-07-18T11:24+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/07/12/991251_0:67:1280:787_1920x0_80_0_0_0577405eac030626d913e6d462bd04ad.jpg
በአዲስ አበባ ከ5.2 ቢሊየን ብር በላይ ወጪ የተገነቡ 150 የትምህርት ፕሮጀክቶች ተመረቁመሠረተ ልማቶቹ በ2017 የበጀት ዓመት ተመርቀው ለአገልግሎት ክፍት ሆነዋል ሲሉ የመዲናዋ ከንቲባ አዳነች አቤቤ በማህበራዊ የትስስር ገፃቸው አስታውቀዋል፡፡እንደ ባለሥልጣኗ ገለፃ ፕሮጀክቶቹ፦ 🟠 14 አዳዲስ ትምህርት ቤቶች፣🟠 64 ነባር ትምህርት ቤቶች ላይ በማስፋፋያ ሥራ የተገነቡ 1 ሺህ 655 የመማሪያ ክፍሎች፣ የአይሲቲ ክፍሎች፣ ቤተ-ሙከራዎች፣ የመመገቢያ አዳራሾች፣ ቤተ-መፅሀፍቶች እና የስፖርት ሜዳዎችን አካተዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/07/12/991251_72:0:1209:853_1920x0_80_0_0_e0fde08ca67d921e4c9befa3a79f58c9.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
በአዲስ አበባ ከ5.2 ቢሊየን ብር በላይ ወጪ የተገነቡ 150 የትምህርት ፕሮጀክቶች ተመረቁ
11:13 18.07.2025 (የተሻሻለ: 11:24 18.07.2025) በአዲስ አበባ ከ5.2 ቢሊየን ብር በላይ ወጪ የተገነቡ 150 የትምህርት ፕሮጀክቶች ተመረቁ
መሠረተ ልማቶቹ በ2017 የበጀት ዓመት ተመርቀው ለአገልግሎት ክፍት ሆነዋል ሲሉ የመዲናዋ ከንቲባ አዳነች አቤቤ በማህበራዊ የትስስር ገፃቸው አስታውቀዋል፡፡
እንደ ባለሥልጣኗ ገለፃ ፕሮጀክቶቹ፦
🟠 14 አዳዲስ ትምህርት ቤቶች፣
🟠 64 ነባር ትምህርት ቤቶች ላይ በማስፋፋያ ሥራ የተገነቡ 1 ሺህ 655 የመማሪያ ክፍሎች፣ የአይሲቲ ክፍሎች፣ ቤተ-ሙከራዎች፣ የመመገቢያ አዳራሾች፣ ቤተ-መፅሀፍቶች እና የስፖርት ሜዳዎችን አካተዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X