- Sputnik አፍሪካ, 1920
Sovereignty Sources
ዓለም በሉላዊነት ምክንያት ስትተሳሰር ፤ ፕሮግራሙም አፍሪካ ባላት እምቅ የተፈጥሮ ኃብት፣ በማደግ ላይ ባለው የሕዝብ ቁጥሯ ፣ በወጣት ኃይሏ እና በአህጉሪቱ ባሉ አዳዲስ ግኝቶችና የመፍትሄ ሃሳቦች ያላትን የመወዳደር አቅምና ጥቅም በሰፊው ይዳስሳል፡፡ እንኳን ወደ 'ሶቨርኒቲ ሶርስ' ፕሮግራም በደህና መጡ፣

የኢትዮጵያ እና ህንድ ግንኙት፦ ከጥንታዊ የንግድ ትስስር እስከ ብሪክስ ጥምረት

የኢትዮጵያ እና ህንድ ግንኙት ፦ ከጥንታዊ የንግድ ትስስር እስከ ብሪክስ ጥምረት
ሰብስክራይብ
"በዶላር ወይም የራስህ ባልሆነ ምንዛሬ ስትገበያይ [...] ኪሳራ ስለሚኖር አንዳንድ ጊዜ እነዚህ አስቸጋሪ ቅድመ-ሁኔታዎች ናቸው። ስለዚህ ተግዳሮቶቹን ለመቅረፍ አዲሱ የልማት ባንክ ወይም ብሪክስ በብሔራዊ ገንዘቦች ለመገበያየት ሁነኛ መላ ዘይዷል"
ሶቨርኒቲ ሶርስስ ፕሮግራም በዛሬው መርሃ ግብሩ የአፍሪካ ሀገራት ከብሪክስ አባላት ጋር ያላቸውን ግንኙነት፣ የኢትዮጵያና ህንድ ግንኙነትን አብነት አድርጎ በኢትዮጵያ የህንድ አምባሳደር አኒል ኩማር ሬይን ጋብዟቸዋል።
ፖድካስታችንን በሌሎች አማራጮች ያድምጡ Apple PodcastsAfripodsDeezerPocket CastsPodcast AddictSpotify
አዳዲስ ዜናዎች
0