https://amh.sputniknews.africa
ፈረንሳይ የመጨረሻ ወታደራዊ ሠፈሯን ለሴኔጋል አስረከበች
ፈረንሳይ የመጨረሻ ወታደራዊ ሠፈሯን ለሴኔጋል አስረከበች
Sputnik አፍሪካ
ፈረንሳይ የመጨረሻ ወታደራዊ ሠፈሯን ለሴኔጋል አስረከበች ፈረንሳይ በሴኔጋል የሚገኙትን የመጨረሻዎቹን ሁለት ሠፈሮች በይፋ ማስረከቧን ተከትሎ በምዕራብ እና በመካከለኛው አፍሪካ የነበራት ቋሚ ወታደራዊ ይዞታ ማብቃቱን የፈረንሳይ ሚዲያዎች ዘግቧል።ወደ... 17.07.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-07-17T15:29+0300
2025-07-17T15:29+0300
2025-07-17T15:34+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/07/11/981763_0:0:1280:720_1920x0_80_0_0_5f57cbe5a7c3eb49901bb3b2f682ef54.jpg
ፈረንሳይ የመጨረሻ ወታደራዊ ሠፈሯን ለሴኔጋል አስረከበች ፈረንሳይ በሴኔጋል የሚገኙትን የመጨረሻዎቹን ሁለት ሠፈሮች በይፋ ማስረከቧን ተከትሎ በምዕራብ እና በመካከለኛው አፍሪካ የነበራት ቋሚ ወታደራዊ ይዞታ ማብቃቱን የፈረንሳይ ሚዲያዎች ዘግቧል።ወደ 350 የሚጠጉ የፈረንሳይ ወታደሮች ከሶስት ወር ሂደት በኋላ እየወጡ እንደሆነ ተዘግቧል።እ.ኤ.አ በታህሳስ 2024 የሴኔጋል ፕሬዝዳንት ባሲሩ ዲዮማዬ ፋዬ የፈረንሳይ ወታደሮች በ2025 መጨረሻ ሀገሪቱን ለቀው እንዲወጡ ጠይቀው ነበር።ቪዲዮ በኮሃን ጆኤል ሆኖርበእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ፈረንሳይ የመጨረሻ ወታደራዊ ሠፈሯን ለሴኔጋል አስረከበች
Sputnik አፍሪካ
ፈረንሳይ የመጨረሻ ወታደራዊ ሠፈሯን ለሴኔጋል አስረከበች
2025-07-17T15:29+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/07/11/981763_160:0:1120:720_1920x0_80_0_0_7f40eb00fc7076d3946bfe8d08569df9.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ፈረንሳይ የመጨረሻ ወታደራዊ ሠፈሯን ለሴኔጋል አስረከበች
15:29 17.07.2025 (የተሻሻለ: 15:34 17.07.2025) ፈረንሳይ የመጨረሻ ወታደራዊ ሠፈሯን ለሴኔጋል አስረከበች
ፈረንሳይ በሴኔጋል የሚገኙትን የመጨረሻዎቹን ሁለት ሠፈሮች በይፋ ማስረከቧን ተከትሎ በምዕራብ እና በመካከለኛው አፍሪካ የነበራት ቋሚ ወታደራዊ ይዞታ ማብቃቱን የፈረንሳይ ሚዲያዎች ዘግቧል።
ወደ 350 የሚጠጉ የፈረንሳይ ወታደሮች ከሶስት ወር ሂደት በኋላ እየወጡ እንደሆነ ተዘግቧል።
እ.ኤ.አ በታህሳስ 2024 የሴኔጋል ፕሬዝዳንት ባሲሩ ዲዮማዬ ፋዬ የፈረንሳይ ወታደሮች በ2025 መጨረሻ ሀገሪቱን ለቀው እንዲወጡ ጠይቀው ነበር።
ቪዲዮ በኮሃን ጆኤል ሆኖር
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X