https://amh.sputniknews.africa
ኢትዮጵያ በአዲሱ የበጀ ዓመት ከቡና ውጪ ንግድ 3 ቢሊየን ዶላር ለመሰብሰብ አቅዳለች
ኢትዮጵያ በአዲሱ የበጀ ዓመት ከቡና ውጪ ንግድ 3 ቢሊየን ዶላር ለመሰብሰብ አቅዳለች
Sputnik አፍሪካ
ኢትዮጵያ በአዲሱ የበጀ ዓመት ከቡና ውጪ ንግድ 3 ቢሊየን ዶላር ለመሰብሰብ አቅዳለችበ2018 የሥራ ዘመን ከ600 ሺህ ቶን በላይ ቡና ለዓለም ገበያ ለማቅረብ የተያዘውን ውጥን የቡናና ሻይ ባለሥልጣን ለሀገር ውስጥ ሚዲያ አስታውቋል፡፡ ይህም ከ2017... 17.07.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-07-17T15:00+0300
2025-07-17T15:00+0300
2025-07-17T15:04+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/07/11/981327_13:0:987:548_1920x0_80_0_0_7af6fa8b5154f65711c1eec9dca3f036.jpg
ኢትዮጵያ በአዲሱ የበጀ ዓመት ከቡና ውጪ ንግድ 3 ቢሊየን ዶላር ለመሰብሰብ አቅዳለችበ2018 የሥራ ዘመን ከ600 ሺህ ቶን በላይ ቡና ለዓለም ገበያ ለማቅረብ የተያዘውን ውጥን የቡናና ሻይ ባለሥልጣን ለሀገር ውስጥ ሚዲያ አስታውቋል፡፡ ይህም ከ2017 በጀት ዓመት የ150 ሺህ ቶን ጭማሪ አለው፡፡ ኢትዮጵያ በተጠናቀቀው በጀት ዓመት ወደ ውጭ ከተላከ ቡና ከ2.65 ቢሊየን ዶላር በላይ ገቢ በማግኘት ታሪክ መሥራቷ የሚታወስ ነው፡፡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/07/11/981327_135:0:866:548_1920x0_80_0_0_dd1d4148e279e590a86213fcaebd8ed1.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ኢትዮጵያ በአዲሱ የበጀ ዓመት ከቡና ውጪ ንግድ 3 ቢሊየን ዶላር ለመሰብሰብ አቅዳለች
15:00 17.07.2025 (የተሻሻለ: 15:04 17.07.2025) ኢትዮጵያ በአዲሱ የበጀ ዓመት ከቡና ውጪ ንግድ 3 ቢሊየን ዶላር ለመሰብሰብ አቅዳለች
በ2018 የሥራ ዘመን ከ600 ሺህ ቶን በላይ ቡና ለዓለም ገበያ ለማቅረብ የተያዘውን ውጥን የቡናና ሻይ ባለሥልጣን ለሀገር ውስጥ ሚዲያ አስታውቋል፡፡ ይህም ከ2017 በጀት ዓመት የ150 ሺህ ቶን ጭማሪ አለው፡፡
ኢትዮጵያ በተጠናቀቀው በጀት ዓመት ወደ ውጭ ከተላከ ቡና ከ2.65 ቢሊየን ዶላር በላይ ገቢ በማግኘት ታሪክ መሥራቷ የሚታወስ ነው፡፡
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X