https://amh.sputniknews.africa
በሶሪያ የተቀሰቀሰው አዲስ ዙር ግጭት በእጅጉ እንዳሳሰበው የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ገለፀ
በሶሪያ የተቀሰቀሰው አዲስ ዙር ግጭት በእጅጉ እንዳሳሰበው የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ገለፀ
Sputnik አፍሪካ
በሶሪያ የተቀሰቀሰው አዲስ ዙር ግጭት በእጅጉ እንዳሳሰበው የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ገለፀ ⏺ ሩሲያ በተለይም በሲቪሎች ላይ የሚፈጸሙ የበቀል ድርጊቶች እንዳሳሰባት አስታውቃለች። የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በጉዳዩ ዙሪያ ባወጣው መግለጫ በሲቪሎች ሕይወት... 17.07.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-07-17T14:09+0300
2025-07-17T14:09+0300
2025-07-17T14:14+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/07/11/981115_0:67:1280:787_1920x0_80_0_0_ea28c2f7a9ab8e6aed744401cbfb1857.jpg
በሶሪያ የተቀሰቀሰው አዲስ ዙር ግጭት በእጅጉ እንዳሳሰበው የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ገለፀ ⏺ ሩሲያ በተለይም በሲቪሎች ላይ የሚፈጸሙ የበቀል ድርጊቶች እንዳሳሰባት አስታውቃለች። የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በጉዳዩ ዙሪያ ባወጣው መግለጫ በሲቪሎች ሕይወት እና ደህንነት ላይ የሚቃጡ ጥቃቶች ተቀባይነት የላቸውም ብሏል። ሩሲያ እስራኤል በሶሪያ ላይ የምትፈፅመውን የዘፈቀደ ወታደራዊ እርምጃዎች የሀገሪቱን ሉዓላዊነት እና ዓለም አቀፍ ሕግን የሚጥሱ በመሆናቸው በፅኑ ሊወገዙ ይገባል ስትል በተደጋጋሚ ገልፃለች።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/07/11/981115_72:0:1209:853_1920x0_80_0_0_55651bf4eb771900bb308b0f3752df11.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
በሶሪያ የተቀሰቀሰው አዲስ ዙር ግጭት በእጅጉ እንዳሳሰበው የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ገለፀ
14:09 17.07.2025 (የተሻሻለ: 14:14 17.07.2025) በሶሪያ የተቀሰቀሰው አዲስ ዙር ግጭት በእጅጉ እንዳሳሰበው የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ገለፀ
⏺ ሩሲያ በተለይም በሲቪሎች ላይ የሚፈጸሙ የበቀል ድርጊቶች እንዳሳሰባት አስታውቃለች።
የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በጉዳዩ ዙሪያ ባወጣው መግለጫ በሲቪሎች ሕይወት እና ደህንነት ላይ የሚቃጡ ጥቃቶች ተቀባይነት የላቸውም ብሏል።
ሩሲያ እስራኤል በሶሪያ ላይ የምትፈፅመውን የዘፈቀደ ወታደራዊ እርምጃዎች የሀገሪቱን ሉዓላዊነት እና ዓለም አቀፍ ሕግን የሚጥሱ በመሆናቸው በፅኑ ሊወገዙ ይገባል ስትል በተደጋጋሚ ገልፃለች።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X