https://amh.sputniknews.africa
የአፍሪካ ሀገራት ከአይሲሲ አባልነት ሊወጡ እንደሚገባ ዕውቁ ፓን አፍሪካኒዊና ጠበቃ ፕሮፌሰር ፓትሪክ ሎክ ኦቲኖ ሉሙምባ ተናገሩ
የአፍሪካ ሀገራት ከአይሲሲ አባልነት ሊወጡ እንደሚገባ ዕውቁ ፓን አፍሪካኒዊና ጠበቃ ፕሮፌሰር ፓትሪክ ሎክ ኦቲኖ ሉሙምባ ተናገሩ
Sputnik አፍሪካ
የአፍሪካ ሀገራት ከአይሲሲ አባልነት ሊወጡ እንደሚገባ ዕውቁ ፓን አፍሪካኒዊና ጠበቃ ፕሮፌሰር ፓትሪክ ሎክ ኦቲኖ ሉሙምባ ተናገሩ የቀድሞ የሱዳን ፕሬዝዳንት ኦማር አልበሽር እንዲሁም በሂደት ላይ ያለውን የፊሊፒንሱን ፕሬዝዳንት ዱቴርቴ የሕግ ሂደትን... 16.07.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-07-16T20:08+0300
2025-07-16T20:08+0300
2025-07-16T20:14+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/07/10/977157_0:158:720:563_1920x0_80_0_0_7f43254c91ec9657d7d67d8740a5381a.jpg
የአፍሪካ ሀገራት ከአይሲሲ አባልነት ሊወጡ እንደሚገባ ዕውቁ ፓን አፍሪካኒዊና ጠበቃ ፕሮፌሰር ፓትሪክ ሎክ ኦቲኖ ሉሙምባ ተናገሩ የቀድሞ የሱዳን ፕሬዝዳንት ኦማር አልበሽር እንዲሁም በሂደት ላይ ያለውን የፊሊፒንሱን ፕሬዝዳንት ዱቴርቴ የሕግ ሂደትን ለአብነት ያነሱት ፕሮፌሰሩ፤ ፍርድ ቤቱ ምዕራባውያን ኃያላን መንግሥታት አፍሪካን በቁጥጥር ስር ለማዋል እያደረጉት ላለው ጥረት መሣሪያ ሆኖ እያገለገለ መሆኑን አጽዕኖት ሰጥተዋል። "ፍርድ ቤቱ እንደ እስራኤል ባሉ ሀገራት ላይ ያለውን ባህሪ ስትመለከት፤ እስራኤል በስስት ልዩ እንክብካቤ ስታገኝ ትመለከታታለህ። ስለዚህ በአጭሩ እንድ ሰው በእርግጠኝነት ዓለም አቀፉ የወንጀለኞች ፍርድ ቤት (አይሲሲ) ለባለቤቱ ታማኝ ሆኖ በደካማ ሀገራት ላይ እንደሚጮህ ውሻ እያገለገለ ነው ማለት ይችላል። ያለ ጥርጥር እና ያለማመንታት፤ ሁሉም የአፍሪካ ሀገራት ከአይሲሲ መውጣት አለባቸው፤ እናም አፍሪካዊ ተቋማትን መፍጠር እንችላለን" ሲሉም ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል። ፕሮፌሰሩ አፍሪካዊያን አሕጉር አቀፍ የሕግ ተቋማትን ከማጠናከር ባለፈ፤ ያለመከሰስ መብት ባሕልን ለመገርሰስ መታገል እንዳለባቸው አስገንዝበዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
የአፍሪካ ሀገራት ከአይሲሲ አባልነት ሊወጡ እንደሚገባ ዕውቁ ፓን አፍሪካኒዊና ጠበቃ ፕሮፌሰር ፓትሪክ ሎክ ኦቲኖ ሉሙምባ ተናገሩ
Sputnik አፍሪካ
የአፍሪካ ሀገራት ከአይሲሲ አባልነት ሊወጡ እንደሚገባ ዕውቁ ፓን አፍሪካኒዊና ጠበቃ ፕሮፌሰር ፓትሪክ ሎክ ኦቲኖ ሉሙምባ ተናገሩ
2025-07-16T20:08+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/07/10/977157_0:90:720:630_1920x0_80_0_0_db228b6188f139c65d2a1bb108e874fe.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የአፍሪካ ሀገራት ከአይሲሲ አባልነት ሊወጡ እንደሚገባ ዕውቁ ፓን አፍሪካኒዊና ጠበቃ ፕሮፌሰር ፓትሪክ ሎክ ኦቲኖ ሉሙምባ ተናገሩ
20:08 16.07.2025 (የተሻሻለ: 20:14 16.07.2025) የአፍሪካ ሀገራት ከአይሲሲ አባልነት ሊወጡ እንደሚገባ ዕውቁ ፓን አፍሪካኒዊና ጠበቃ ፕሮፌሰር ፓትሪክ ሎክ ኦቲኖ ሉሙምባ ተናገሩ
የቀድሞ የሱዳን ፕሬዝዳንት ኦማር አልበሽር እንዲሁም በሂደት ላይ ያለውን የፊሊፒንሱን ፕሬዝዳንት ዱቴርቴ የሕግ ሂደትን ለአብነት ያነሱት ፕሮፌሰሩ፤ ፍርድ ቤቱ ምዕራባውያን ኃያላን መንግሥታት አፍሪካን በቁጥጥር ስር ለማዋል እያደረጉት ላለው ጥረት መሣሪያ ሆኖ እያገለገለ መሆኑን አጽዕኖት ሰጥተዋል።
"ፍርድ ቤቱ እንደ እስራኤል ባሉ ሀገራት ላይ ያለውን ባህሪ ስትመለከት፤ እስራኤል በስስት ልዩ እንክብካቤ ስታገኝ ትመለከታታለህ። ስለዚህ በአጭሩ እንድ ሰው በእርግጠኝነት ዓለም አቀፉ የወንጀለኞች ፍርድ ቤት (አይሲሲ) ለባለቤቱ ታማኝ ሆኖ በደካማ ሀገራት ላይ እንደሚጮህ ውሻ እያገለገለ ነው ማለት ይችላል። ያለ ጥርጥር እና ያለማመንታት፤ ሁሉም የአፍሪካ ሀገራት ከአይሲሲ መውጣት አለባቸው፤ እናም አፍሪካዊ ተቋማትን መፍጠር እንችላለን" ሲሉም ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።
ፕሮፌሰሩ አፍሪካዊያን አሕጉር አቀፍ የሕግ ተቋማትን ከማጠናከር ባለፈ፤ ያለመከሰስ መብት ባሕልን ለመገርሰስ መታገል እንዳለባቸው አስገንዝበዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X