ኮትዲቯር ብሔራዊ የሕፃናት የወባ ክትባት ዘመቻ አስጀመረች

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱኮትዲቯር ብሔራዊ የሕፃናት የወባ ክትባት ዘመቻ አስጀመረች
ኮትዲቯር ብሔራዊ የሕፃናት የወባ ክትባት ዘመቻ አስጀመረች - Sputnik አፍሪካ, 1920, 16.07.2025
ሰብስክራይብ

ኮትዲቯር ብሔራዊ የሕፃናት የወባ ክትባት ዘመቻ አስጀመረች

ለ10 ቀናት በሚካሄደው ዘመቻ በ115 የጤና አውራጃዎች የሚገኙ 420 ሺህ እድሜያቸው ከ6 እስከ 23 ወር የሆኑ ሕፃናትን ለመከተብ ታቅዷል።

የጤና ሚኒስትሩ ፒየር ንጉ ዲምባ ዘመቻውን "እስከ 2030 ኮትዲቯርን ከወባ ነጻ ለማድረግ ቁልፍ እርምጃ" ሲሉ ገልፀው፤ "ከአንድ ሺህ ሕፃናት 920ቹ በወባ በሽታ መጠቃታቸው እጅግ በጣም አሳሳቢ ነው" ሲሉ ተናግረዋል። አክለውም የትንኞቹ የፀረ-ነፍሳት ማጥፊያ የመቋቋም አቅም ከ25 በመቶ ወደ 80 በመቶ ከፍ ማለቱን በመጥቀስ የጉዳዩን አጣዳፊነት አጉልተው አሳይተዋል።

እ.ኤ.አ በ2024 ብቻ 4.43 ሚሊየን የወባ በሽታዎች ሪፖርት የተደረጉ ሲሆን ይህም ከሀገሪቱ "ቀዳሚ የሕዝብ ጤና ጠንቆች" አንዱ አድርጎታል።

ዘመቻው የወባ በሽታን በመዋጋት ረገድ ትልቅ እርምጃ የሆነው የ R21/Matrix-M ክትባት በብሔራዊ የክትባት ማስፋፊያ መርሃ-ግብር ውስጥ መካተቱን አመላክቷል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
ኮትዲቯር ብሔራዊ የሕፃናት የወባ ክትባት ዘመቻ አስጀመረች - Sputnik አፍሪካ
1/5
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
ኮትዲቯር ብሔራዊ የሕፃናት የወባ ክትባት ዘመቻ አስጀመረች - Sputnik አፍሪካ
2/5
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
ኮትዲቯር ብሔራዊ የሕፃናት የወባ ክትባት ዘመቻ አስጀመረች - Sputnik አፍሪካ
3/5
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
ኮትዲቯር ብሔራዊ የሕፃናት የወባ ክትባት ዘመቻ አስጀመረች - Sputnik አፍሪካ
4/5
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
ኮትዲቯር ብሔራዊ የሕፃናት የወባ ክትባት ዘመቻ አስጀመረች - Sputnik አፍሪካ
5/5
1/5
2/5
3/5
4/5
5/5
አዳዲስ ዜናዎች
0