https://amh.sputniknews.africa
የአፍሪካን ዕጣፈንታ መገንባት፦ የህዝብ አገልግሎት — በሀገር በቀል ፈጠራ እና ትብብር
የአፍሪካን ዕጣፈንታ መገንባት፦ የህዝብ አገልግሎት — በሀገር በቀል ፈጠራ እና ትብብር
Sputnik አፍሪካ
ዛሬ በናይሮቢ በተካሄደው 'የስማርት ገቨርንመንት' ጉባኤ የአፍሪካ ዲጂታል ሉዓላዊነት በዋናነት ተነስቷል — የህዝብ አግልግሎትን በእምነት፣ ግልጽነት እና ለዜጋ ቅድሚ በሰጠ ፈጠራ መምራት የሚለው ሀሳብም በሰፊው ተዳስሷል። 16.07.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-07-16T18:19+0300
2025-07-16T18:19+0300
2025-07-16T18:19+0300
the rising south
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/07/10/974432_0:0:1340:754_1920x0_80_0_0_cbd9de18de13413114e1cd32c97ab12f.png
የአፍሪካን ዕጣፈንታ መገንባት፦ የህዝብ አገልግሎት — በሀገር በቀል ፈጠራ እና ትብብር
Sputnik አፍሪካ
ዛሬ በናይሮቢ በተካሄደው 'የስማርት ገቨርንመንት' ጉባኤ የአፍሪካ ዲጂታል ሉዓላዊነት በዋናነት ተነስቷል — የህዝብ አግልግሎትን በእምነት፣ ግልጽነት እና ለዜጋ ቅድሚ በሰጠ ፈጠራ መምራት የሚለው ሀሳብም በሰፊው ተዳስሷል።
ዘንድሮ በጎርጎሮሳዊያኑ ሰኔ 21 — ሰኔ 23 የተከበረው በ10ኛው የአፍሪካ የህዝብ አገልግሎት ቀን ከአዲስ አበባ እስከ ጆሃንስበርግ ድረስ የአፍሪካ ሀገራት በአገር ውስጥ ፈጠራ፣ ፍትሃዊነት እና በደቡብ-ደቡብ ትብብር የህዝብ አገልግሎትን መቀየር ላይ ትኩረት የሰጡበት ሆኗል።
ዛሬ በናይሮቢ በተካሄደው 'የስማርት ገቨርንመንት' ጉባኤ የአፍሪካ ዲጂታል ሉዓላዊነት በዋናነት ተነስቷል — የህዝብ አግልግሎትን በእምነት፣ ግልጽነት እና ለዜጋ ቅድሚ በሰጠ ፈጠራ መምራት የሚለው ሀሳብም በሰፊው ተዳስሷል።ዘንድሮ በጎርጎሮሳዊያኑ ሰኔ 21 — ሰኔ 23 የተከበረው በ10ኛው የአፍሪካ የህዝብ አገልግሎት ቀን ከአዲስ አበባ እስከ ጆሃንስበርግ ድረስ የአፍሪካ ሀገራት በአገር ውስጥ ፈጠራ፣ ፍትሃዊነት እና በደቡብ-ደቡብ ትብብር የህዝብ አገልግሎትን መቀየር ላይ ትኩረት የሰጡበት ሆኗል።የዘርፉ መሪዎችም ደማቅ ራዕዮችን አጋርተዋል፡-ማሜሎ ሞናንግ፣ ከደቡብ አፍሪካ ስለ ብሪክስ ጥምረት ለስፑትኒክ በሰጡት አስተያየት፣ሮምዋርድ ዲዮኒዚ ከታንዛኒያ አክለውም፣አፍሪካ በሰዎች ላይ ያተኮረ እና በራስ የተመሰረተ አስተዳደር እንዴት እየገነባች እንደሆነ የበለጠ ለመረዳት በእንግሊዝኛ ቋንቋ የቀረበዉን ይህንን የራይዚንግ ሳውዝ ዝግጅት ይከታተሉ።ፖድካስታችንን በሌሎች አማራጮች ያድምጡ Afripods – Deezer – Pocket Casts – Podcast Addict – Spotify
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
ወሰንሰገድ አሰፋ
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/05/1a/500300_0:0:548:549_100x100_80_0_0_43c2ba1ea7985adc1de44e2958b2ab61.jpg
ወሰንሰገድ አሰፋ
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/05/1a/500300_0:0:548:549_100x100_80_0_0_43c2ba1ea7985adc1de44e2958b2ab61.jpg
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/07/10/974432_168:0:1173:754_1920x0_80_0_0_42a6308e484f008aebfb579354735421.pngSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ወሰንሰገድ አሰፋ
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/05/1a/500300_0:0:548:549_100x100_80_0_0_43c2ba1ea7985adc1de44e2958b2ab61.jpg
аудио
የአፍሪካን ዕጣፈንታ መገንባት፦ የህዝብ አገልግሎት — በሀገር በቀል ፈጠራ እና ትብብር
ዛሬ በናይሮቢ በተካሄደው 'የስማርት ገቨርንመንት' ጉባኤ የአፍሪካ ዲጂታል ሉዓላዊነት በዋናነት ተነስቷል — የህዝብ አግልግሎትን በእምነት፣ ግልጽነት እና ለዜጋ ቅድሚ በሰጠ ፈጠራ መምራት የሚለው ሀሳብም በሰፊው ተዳስሷል።
ዘንድሮ በጎርጎሮሳዊያኑ ሰኔ 21 — ሰኔ 23 የተከበረው በ10ኛው የአፍሪካ የህዝብ አገልግሎት ቀን ከአዲስ አበባ እስከ ጆሃንስበርግ ድረስ የአፍሪካ ሀገራት በአገር ውስጥ ፈጠራ፣ ፍትሃዊነት እና በደቡብ-ደቡብ ትብብር የህዝብ አገልግሎትን መቀየር ላይ ትኩረት የሰጡበት ሆኗል።
የዘርፉ መሪዎችም ደማቅ ራዕዮችን አጋርተዋል፡-
🗣 "አፍሪካ ብቁ የሆኑ፣ የበለጠ ችሎታ ያላቸው ልጆች እንዲኖራት እንፈልጋለን... የትምህርት ስርዓታችን የበለጠ ቴክኒካል መሆን አለበት።" ክሊፎርድ ማቶሬራ፣ ከዚምባብዌ
ማሜሎ ሞናንግ፣ ከደቡብ አፍሪካ ስለ ብሪክስ ጥምረት ለስፑትኒክ በሰጡት አስተያየት፣
"ካነሳናቸው ነገሮች አንዱ ከእነዚህ [ከብሪክስ አባል] አገሮች ጋር በመተባበር የተፈጠሩት እድሎች የራሳችንን እድገት እንዴት መቅረጽ እንደምንችል እና እርስ በእርሳችን መማር እንድንችል የሚያበረታቱ ናቸው፣" ሲሉ ተናግረዋል።
"ማዕድናት አሉን ነገር ግን አውሮፓ እንዴት እንደምንጠቀምባቸው እስክትነግረን እንጠብቃለን... BRICS ለአፍሪካ ድምፆች ጥሩ መድረክ ነው።" ብለዋል፡፡
አፍሪካ በሰዎች ላይ ያተኮረ እና በራስ የተመሰረተ አስተዳደር እንዴት እየገነባች እንደሆነ የበለጠ ለመረዳት በእንግሊዝኛ ቋንቋ የቀረበዉን ይህንን የራይዚንግ ሳውዝ ዝግጅት ይከታተሉ።