https://amh.sputniknews.africa
ኢትዮጵያ ብሪክስን መቀላቀሏ ከራሷ አልፎ ለሌሎች የአፍሪካ ሀገራት ድምፅ መሆን የምትችልበትን ዕድል መፍጠሩን የውጭ ጉዳይ ኢንስቲትዩት ኃላፊ ተናገሩ
ኢትዮጵያ ብሪክስን መቀላቀሏ ከራሷ አልፎ ለሌሎች የአፍሪካ ሀገራት ድምፅ መሆን የምትችልበትን ዕድል መፍጠሩን የውጭ ጉዳይ ኢንስቲትዩት ኃላፊ ተናገሩ
Sputnik አፍሪካ
ኢትዮጵያ ብሪክስን መቀላቀሏ ከራሷ አልፎ ለሌሎች የአፍሪካ ሀገራት ድምፅ መሆን የምትችልበትን ዕድል መፍጠሩን የውጭ ጉዳይ ኢንስቲትዩት ኃላፊ ተናገሩ"ኢትዮጵያ ለአፍሪካ ኅብረት ምሥረታ እና ለአፍሪካ ነጻነት እንደታገለችው ሁሉ፤ ጥምረቱ ለሌሎች ድምጽ... 16.07.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-07-16T17:44+0300
2025-07-16T17:44+0300
2025-07-16T17:54+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/07/10/974203_0:0:1920:1080_1920x0_80_0_0_d9b0f7a98962eef4a3ee513d79654a87.jpg
ኢትዮጵያ ብሪክስን መቀላቀሏ ከራሷ አልፎ ለሌሎች የአፍሪካ ሀገራት ድምፅ መሆን የምትችልበትን ዕድል መፍጠሩን የውጭ ጉዳይ ኢንስቲትዩት ኃላፊ ተናገሩ"ኢትዮጵያ ለአፍሪካ ኅብረት ምሥረታ እና ለአፍሪካ ነጻነት እንደታገለችው ሁሉ፤ ጥምረቱ ለሌሎች ድምጽ መሆን የምትችልበትን እንዲሁም በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ከወዳጅ ሀገራት ዲፕሎማሲያዊ ድጋፍ ማግኘት የምትችልበትን መደላድል አመቻችቷል" ሲሉ በተቋሙ የሥልጠና ክፍል ዋና ዳይሬክተር መላኩ ሙሉዓለም ከስፑትኒክ አፍሪካ ጋር በነበራቸው ቆይታ ተናግረዋል።ከብሪክስ ባሻገር ኢትዮጵያ በአባልነት እየተሳተፈች የምትገኝበት የደቡብ ደቡብ የትብብር መድረክም፤ በርካታ ዕድሎችን እና ተግዳሮቶችን ከምትጋራቸው ሀገራት ጋር በቅርበት ለመሥራት እንዳስቻላት አመላክተዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ኢትዮጵያ ብሪክስን መቀላቀሏ ከራሷ አልፎ ለሌሎች የአፍሪካ ሀገራት ድምፅ መሆን የምትችልበትን ዕድል መፍጠሩን የውጭ ጉዳይ ኢንስቲትዩት ኃላፊ ተናገሩ
Sputnik አፍሪካ
ኢትዮጵያ ብሪክስን መቀላቀሏ ከራሷ አልፎ ለሌሎች የአፍሪካ ሀገራት ድምፅ መሆን የምትችልበትን ዕድል መፍጠሩን የውጭ ጉዳይ ኢንስቲትዩት ኃላፊ ተናገሩ
2025-07-16T17:44+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/07/10/974203_240:0:1680:1080_1920x0_80_0_0_13008869bdf72886169db0a3438250ea.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ኢትዮጵያ ብሪክስን መቀላቀሏ ከራሷ አልፎ ለሌሎች የአፍሪካ ሀገራት ድምፅ መሆን የምትችልበትን ዕድል መፍጠሩን የውጭ ጉዳይ ኢንስቲትዩት ኃላፊ ተናገሩ
17:44 16.07.2025 (የተሻሻለ: 17:54 16.07.2025) ኢትዮጵያ ብሪክስን መቀላቀሏ ከራሷ አልፎ ለሌሎች የአፍሪካ ሀገራት ድምፅ መሆን የምትችልበትን ዕድል መፍጠሩን የውጭ ጉዳይ ኢንስቲትዩት ኃላፊ ተናገሩ
"ኢትዮጵያ ለአፍሪካ ኅብረት ምሥረታ እና ለአፍሪካ ነጻነት እንደታገለችው ሁሉ፤ ጥምረቱ ለሌሎች ድምጽ መሆን የምትችልበትን እንዲሁም በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ከወዳጅ ሀገራት ዲፕሎማሲያዊ ድጋፍ ማግኘት የምትችልበትን መደላድል አመቻችቷል" ሲሉ በተቋሙ የሥልጠና ክፍል ዋና ዳይሬክተር መላኩ ሙሉዓለም ከስፑትኒክ አፍሪካ ጋር በነበራቸው ቆይታ ተናግረዋል።
ከብሪክስ ባሻገር ኢትዮጵያ በአባልነት እየተሳተፈች የምትገኝበት የደቡብ ደቡብ የትብብር መድረክም፤ በርካታ ዕድሎችን እና ተግዳሮቶችን ከምትጋራቸው ሀገራት ጋር በቅርበት ለመሥራት እንዳስቻላት አመላክተዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X