https://amh.sputniknews.africa
ድሩዞች በሶሪያ ሱዋይዳ ግዛት የእስራኤልን ባንዲራ አውለበለቡ፤ ከሶሪያ ኃይሎች ጋር የሚካሄደው ግጭት እንደቀጠለ ነው
ድሩዞች በሶሪያ ሱዋይዳ ግዛት የእስራኤልን ባንዲራ አውለበለቡ፤ ከሶሪያ ኃይሎች ጋር የሚካሄደው ግጭት እንደቀጠለ ነው
Sputnik አፍሪካ
ድሩዞች በሶሪያ ሱዋይዳ ግዛት የእስራኤልን ባንዲራ አውለበለቡ፤ ከሶሪያ ኃይሎች ጋር የሚካሄደው ግጭት እንደቀጠለ ነው ቀደም ሲል የእስራኤል መከላከያ ሚኒስትር ካትዝ ደማስቆ ጦሯን ከሱዋይዳ ግዛት እንድታስወጣ እና የታሰሩ ድሩዞች እንድትፈታ አሳስበው... 16.07.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-07-16T16:46+0300
2025-07-16T16:46+0300
2025-07-16T16:54+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/07/10/973767_0:154:592:487_1920x0_80_0_0_f16a704b35a3ba7b43a8019d1655c7af.jpg
ድሩዞች በሶሪያ ሱዋይዳ ግዛት የእስራኤልን ባንዲራ አውለበለቡ፤ ከሶሪያ ኃይሎች ጋር የሚካሄደው ግጭት እንደቀጠለ ነው ቀደም ሲል የእስራኤል መከላከያ ሚኒስትር ካትዝ ደማስቆ ጦሯን ከሱዋይዳ ግዛት እንድታስወጣ እና የታሰሩ ድሩዞች እንድትፈታ አሳስበው ነበር፡፡ ይህ የማይሆን ከሆነ የእስራኤል ጦር በሶሪያ ጦር ኢላማዎች ላይ የሚፈፅመውን ጥቃት እንደሚያጠናክር አስጠንቀቀዋል። በዛሬው ዕለት የእስራኤል መከላከያ ሠራዊት የሶሪያ መከላከያ ዋና መሥሪያ ቤት ላይ ጥቃት መፈፀሙ ይታወቃል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ድሩዞች በሶሪያ ሱዋይዳ ግዛት የእስራኤልን ባንዲራ አውለበለቡ፤ ከሶሪያ ኃይሎች ጋር የሚካሄደው ግጭት እንደቀጠለ ነው
Sputnik አፍሪካ
ድሩዞች በሶሪያ ሱዋይዳ ግዛት የእስራኤልን ባንዲራ አውለበለቡ፤ ከሶሪያ ኃይሎች ጋር የሚካሄደው ግጭት እንደቀጠለ ነው
2025-07-16T16:46+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/07/10/973767_0:98:592:542_1920x0_80_0_0_c9b714c9928b03e84aecd158cf3a31b5.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ድሩዞች በሶሪያ ሱዋይዳ ግዛት የእስራኤልን ባንዲራ አውለበለቡ፤ ከሶሪያ ኃይሎች ጋር የሚካሄደው ግጭት እንደቀጠለ ነው
16:46 16.07.2025 (የተሻሻለ: 16:54 16.07.2025) ድሩዞች በሶሪያ ሱዋይዳ ግዛት የእስራኤልን ባንዲራ አውለበለቡ፤ ከሶሪያ ኃይሎች ጋር የሚካሄደው ግጭት እንደቀጠለ ነው
ቀደም ሲል የእስራኤል መከላከያ ሚኒስትር ካትዝ ደማስቆ ጦሯን ከሱዋይዳ ግዛት እንድታስወጣ እና የታሰሩ ድሩዞች እንድትፈታ አሳስበው ነበር፡፡ ይህ የማይሆን ከሆነ የእስራኤል ጦር በሶሪያ ጦር ኢላማዎች ላይ የሚፈፅመውን ጥቃት እንደሚያጠናክር አስጠንቀቀዋል። በዛሬው ዕለት የእስራኤል መከላከያ ሠራዊት የሶሪያ መከላከያ ዋና መሥሪያ ቤት ላይ ጥቃት መፈፀሙ ይታወቃል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X