https://amh.sputniknews.africa
#viral | የእስራኤል ጦር ጄት በሶሪያ ዋና ከተማ ደማስቆ እምብርት የሚገኘውን የጦር ማዘዣ ዋና መሥሪያ ቤት የመታበት ቅጽበት
#viral | የእስራኤል ጦር ጄት በሶሪያ ዋና ከተማ ደማስቆ እምብርት የሚገኘውን የጦር ማዘዣ ዋና መሥሪያ ቤት የመታበት ቅጽበት
Sputnik አፍሪካ
#viral | የእስራኤል ጦር ጄት በሶሪያ ዋና ከተማ ደማስቆ እምብርት የሚገኘውን የጦር ማዘዣ ዋና መሥሪያ ቤት የመታበት ቅጽበት የእስራኤል መከላከያ ሚኒስትር የሶሪያ ኃይሎች ድሩዞችን ማጥቃት ካላቆሙ ደማስቆ ላይ "ከባድ ጥቃት"... 16.07.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-07-16T15:56+0300
2025-07-16T15:56+0300
2025-07-16T16:04+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/07/10/972125_0:0:1280:720_1920x0_80_0_0_2273e4ec5986dcc42ed0fa47d4c16c5a.jpg
#viral | የእስራኤል ጦር ጄት በሶሪያ ዋና ከተማ ደማስቆ እምብርት የሚገኘውን የጦር ማዘዣ ዋና መሥሪያ ቤት የመታበት ቅጽበት የእስራኤል መከላከያ ሚኒስትር የሶሪያ ኃይሎች ድሩዞችን ማጥቃት ካላቆሙ ደማስቆ ላይ "ከባድ ጥቃት" እንደሚሰነዝር በዛሬው ዕለት አስጠንቅቀው ነበር። በተመሳሳይ በእስራኤል የሚገኙ የድሩዝ መሪዎች በሶሪያ ሱዋይዳ ግዛት ውስጥ በመንግሥት ኃይሎች ጥቃት እየደረሰባቸው ያሉ ወገኖቻቸውን ለመደገፍ የጅምላ የሥራ ማቆም አድማ መጀመራቸውን ዛሬ አስታውቀዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
#viral | የእስራኤል ጦር ጄት በሶሪያ ዋና ከተማ ደማስቆ እምብርት የሚገኘውን የጦር ማዘዣ ዋና መሥሪያ ቤት የመታበት ቅጽበት
Sputnik አፍሪካ
#viral | የእስራኤል ጦር ጄት በሶሪያ ዋና ከተማ ደማስቆ እምብርት የሚገኘውን የጦር ማዘዣ ዋና መሥሪያ ቤት የመታበት ቅጽበት
2025-07-16T15:56+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/07/10/972125_160:0:1120:720_1920x0_80_0_0_72d82364be1d9c6c9180e95dee2862e5.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
#viral | የእስራኤል ጦር ጄት በሶሪያ ዋና ከተማ ደማስቆ እምብርት የሚገኘውን የጦር ማዘዣ ዋና መሥሪያ ቤት የመታበት ቅጽበት
15:56 16.07.2025 (የተሻሻለ: 16:04 16.07.2025) #viral | የእስራኤል ጦር ጄት በሶሪያ ዋና ከተማ ደማስቆ እምብርት የሚገኘውን የጦር ማዘዣ ዋና መሥሪያ ቤት የመታበት ቅጽበት
የእስራኤል መከላከያ ሚኒስትር የሶሪያ ኃይሎች ድሩዞችን ማጥቃት ካላቆሙ ደማስቆ ላይ "ከባድ ጥቃት" እንደሚሰነዝር በዛሬው ዕለት አስጠንቅቀው ነበር።
በተመሳሳይ በእስራኤል የሚገኙ የድሩዝ መሪዎች በሶሪያ ሱዋይዳ ግዛት ውስጥ በመንግሥት ኃይሎች ጥቃት እየደረሰባቸው ያሉ ወገኖቻቸውን ለመደገፍ የጅምላ የሥራ ማቆም አድማ መጀመራቸውን ዛሬ አስታውቀዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X