https://amh.sputniknews.africa
“የአፍሪካ አገራት በራሳቸው ፖሊሲ ሊተዳደሩ ይገባል”
“የአፍሪካ አገራት በራሳቸው ፖሊሲ ሊተዳደሩ ይገባል”
Sputnik አፍሪካ
“የአፍሪካ አገራት በራሳቸው ፖሊሲ ሊተዳደሩ ይገባል” ኢትዮጵያ ለምስራቅ አፍሪካ ወጣት ዲፕሎማቶች ባዘጋጀችው "የቀጣናዊ ዲፕሎማሲ ሥልጠና" ከኮንጎ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ እየተሳተፈ የሚገኘው አናኬካ ክዋኬንዳ ጆኤል የተናገረው ነው፡፡"አፍሪካዊያን... 16.07.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-07-16T15:19+0300
2025-07-16T15:19+0300
2025-07-16T15:24+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/07/10/971677_0:0:1920:1080_1920x0_80_0_0_f322c51ce467e90dec466598e224de35.jpg
“የአፍሪካ አገራት በራሳቸው ፖሊሲ ሊተዳደሩ ይገባል” ኢትዮጵያ ለምስራቅ አፍሪካ ወጣት ዲፕሎማቶች ባዘጋጀችው "የቀጣናዊ ዲፕሎማሲ ሥልጠና" ከኮንጎ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ እየተሳተፈ የሚገኘው አናኬካ ክዋኬንዳ ጆኤል የተናገረው ነው፡፡"አፍሪካዊያን በአንድነት መቆም አለብን፤ በውጭ ፖሊሲዎች መገዛታችንን ማቆም አለብን፤ የራሳችን ፖሊሲ ሊኖረን ይገባል። አፍሪካዊያን እጅ ለእጅ ተያይዘን ክልላችንን እና አህጉራችንን ወደፊት ለማራመድ መቆም አለብን" ሲል ለስፑትኒክ አፍሪካ አስተያየቱን ሰጥቷል። ዲፕሎማቱ ወጣቶች የፓን-አፍሪካኒዝም መንፈስ አሕጉሪቱን ወደፊት ለማራመድ ያለውን ብርቱ ጉልበት በአግባቡ ሊረዱ እንደሚገባም አሳስቧል።"እጅ ለእጅ ተያይዘን ከቆምን የተሻለች አፍሪካ ይኖረናል። ለመሪዎቻችን እና ለመጪው ትውልድ ማስተላለፍ የምፈልገው፤ ከሀገራችን ባሻገር ስለአህጉራችን ማሰብ ይገባናል። አንድ አይነት ሐሳብ፣ አንድ አይነት አላማ ካለን የተሻለች አፍሪካ ይኖረናል" ብሏል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
“የአፍሪካ አገራት በራሳቸው ፖሊሲ ሊተዳደሩ ይገባል”
Sputnik አፍሪካ
“የአፍሪካ አገራት በራሳቸው ፖሊሲ ሊተዳደሩ ይገባል”
2025-07-16T15:19+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/07/10/971677_240:0:1680:1080_1920x0_80_0_0_4f397487ce5d4fa85cd3412b06900921.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
“የአፍሪካ አገራት በራሳቸው ፖሊሲ ሊተዳደሩ ይገባል”
15:19 16.07.2025 (የተሻሻለ: 15:24 16.07.2025) “የአፍሪካ አገራት በራሳቸው ፖሊሲ ሊተዳደሩ ይገባል”
ኢትዮጵያ ለምስራቅ አፍሪካ ወጣት ዲፕሎማቶች ባዘጋጀችው "የቀጣናዊ ዲፕሎማሲ ሥልጠና" ከኮንጎ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ እየተሳተፈ የሚገኘው አናኬካ ክዋኬንዳ ጆኤል የተናገረው ነው፡፡
"አፍሪካዊያን በአንድነት መቆም አለብን፤ በውጭ ፖሊሲዎች መገዛታችንን ማቆም አለብን፤ የራሳችን ፖሊሲ ሊኖረን ይገባል። አፍሪካዊያን እጅ ለእጅ ተያይዘን ክልላችንን እና አህጉራችንን ወደፊት ለማራመድ መቆም አለብን" ሲል ለስፑትኒክ አፍሪካ አስተያየቱን ሰጥቷል።
ዲፕሎማቱ ወጣቶች የፓን-አፍሪካኒዝም መንፈስ አሕጉሪቱን ወደፊት ለማራመድ ያለውን ብርቱ ጉልበት በአግባቡ ሊረዱ እንደሚገባም አሳስቧል።
"እጅ ለእጅ ተያይዘን ከቆምን የተሻለች አፍሪካ ይኖረናል። ለመሪዎቻችን እና ለመጪው ትውልድ ማስተላለፍ የምፈልገው፤ ከሀገራችን ባሻገር ስለአህጉራችን ማሰብ ይገባናል። አንድ አይነት ሐሳብ፣ አንድ አይነት አላማ ካለን የተሻለች አፍሪካ ይኖረናል" ብሏል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X