የባሕረ ሰላጤው ሀገራት እና አሜሪካ በአፍሪካ የሽብርተኝነት የገንዘብ ድጋፍን ለማቋረጥ ሦስት ቁልፍ የዳኢሽ አሳላጮችን ፈረጁ - የአሜሪካ ግምጃ ቤት

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱየባሕረ ሰላጤው ሀገራት እና አሜሪካ በአፍሪካ የሽብርተኝነት የገንዘብ ድጋፍን ለማቋረጥ ሦስት ቁልፍ የዳኢሽ አሳላጮችን ፈረጁ - የአሜሪካ ግምጃ ቤት
የባሕረ ሰላጤው ሀገራት እና አሜሪካ በአፍሪካ የሽብርተኝነት የገንዘብ ድጋፍን ለማቋረጥ ሦስት ቁልፍ የዳኢሽ አሳላጮችን ፈረጁ - የአሜሪካ ግምጃ ቤት - Sputnik አፍሪካ, 1920, 15.07.2025
ሰብስክራይብ

የባሕረ ሰላጤው ሀገራት እና አሜሪካ በአፍሪካ የሽብርተኝነት የገንዘብ ድጋፍን ለማቋረጥ ሦስት ቁልፍ የዳኢሽ አሳላጮችን ፈረጁ - የአሜሪካ ግምጃ ቤት

አሜሪካ፣ ባሕሬን፣ ኩዌት፣ ኦማን፣ ኳታር፣ ሳዑዲ አረቢያ እና የተባበሩት አረብ ኢምሬቶችን ያካተተው የአሸባሪዎች ገንዘብ ማነጣጠሪያ ማዕከል፤ ይህን ውሳኔ ያስተላለፍው በመላው ዓለም የዳኢሽን* እንቀስቃሴዎች ለመግታት ነው ሲል ግምጃ ቤቱ አስታውቋል፡፡

በአሸባሪዎች እንቀሳቃሴ ደጋፊነት የተፈረጁት የሚከተሉት ናቸው፦

▪ ዛይድ ገንጋት - መቀመጫውን ደቡብ አፍሪካ ያደረገ የአሽባሪዎች አሠልጣኝ እና አስተባባሪ፣

▪ ሐሚዳህ ናባጋላ - መቀመጫውን ኮንጎ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ያደረገና በማዕከላዊ አፍሪካ የቡድኑ የገንዘብ ፍሰት ዘዋሪ፣

▪ አብዲወሊ ሞሐመድ ዩሱፍ - በሶማሊያ የዳኢሽ ቅርንጫፍ መሪ

*ዳኢሽ (አይኤስአያኤስ በመባል የሚታወቅ) አሸባሪ ድርጅት ሩሲያን ጨምሮ በበርካታ ሀገራት በሕግ የታገደ ነው፡፡

በሰው ሠራሽ አስተውህሎት የበለፀገ ምሥል

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0