https://amh.sputniknews.africa
የሩሲያው ሴቫስቶፖል ስቴት ዩኒቨርሲቲ ከ2018 ጀምሮ በናኖባዮቴክኖሎጂ ዘርፍ ኢትዮጵያውያን ተማሪዎችን ተቀብሎ ሊያስተምር ነው
የሩሲያው ሴቫስቶፖል ስቴት ዩኒቨርሲቲ ከ2018 ጀምሮ በናኖባዮቴክኖሎጂ ዘርፍ ኢትዮጵያውያን ተማሪዎችን ተቀብሎ ሊያስተምር ነው
Sputnik አፍሪካ
የሩሲያው ሴቫስቶፖል ስቴት ዩኒቨርሲቲ ከ2018 ጀምሮ በናኖባዮቴክኖሎጂ ዘርፍ ኢትዮጵያውያን ተማሪዎችን ተቀብሎ ሊያስተምር ነው “ከኢትዮጵያ አዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ጋር በመሆን፣ በሚቀጥለው ዓመት በእንግሊዝኛ ቋንቋ የባዮፊዚክስ ማስተርስ... 15.07.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-07-15T12:24+0300
2025-07-15T12:24+0300
2025-07-15T12:34+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/07/0f/958254_0:23:1280:743_1920x0_80_0_0_7bcc2adba21a4f75155f0a98eba567b0.jpg
የሩሲያው ሴቫስቶፖል ስቴት ዩኒቨርሲቲ ከ2018 ጀምሮ በናኖባዮቴክኖሎጂ ዘርፍ ኢትዮጵያውያን ተማሪዎችን ተቀብሎ ሊያስተምር ነው “ከኢትዮጵያ አዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ጋር በመሆን፣ በሚቀጥለው ዓመት በእንግሊዝኛ ቋንቋ የባዮፊዚክስ ማስተርስ መርሃ ግብር ምዝገባ ለመጀመር እያቀድን ነው፡፡ ትምህርታቸውንም ነሐሴ 26 ቀን 2018 ዓ.ም ይጀምርሉ” ሲሉ በዩኒቨርስቲው የከፍተኛ ጥናቶች ተቋም ዳይሬክተር ማክሲም ዬቭስቲግኔዬቭ ለሩሲያ ሚዲያ ተናግረዋል፡፡ ትብብሩ ሴቭኤስዩ እና አዳማ ዩኒቨርሲቲ በቅርቡ የጋራ የምርምር እንቅስቃሴዎችን መጀመራቸውን ተከትሎ የመጣ ነው፡፡ በተጨማሪም ከአዳማ ዩኒቨርሲቲ የሚጋበዙ ፕሮፌሰር የሩሲያውን ዩኒቨርስቲ የሳይንስ ቡድን ከፈረንጆቹ 2026 በኋላ ይቀላቀላሉ ተብሎ ይጠበቃል፡፡ “በሴቭኤስዩ ወጣት ሳይንቲስቶችን አስተምረው ወደ ምርምር ቡድናቸው መመለሳቸው የአዳማ ዩኒቨርሲቲን የምርምር ጥራት ለማሻሻል እንደሚረዳቸው ያምናሉ፡፡ በሴቫስቶፖል በሚቆዩበት ጊዜ በምርምር ቡድኖቻችን ውስጥ ስለሚካተቱ ልምድ መጋራት ይችላሉ” ሲሉ የተቋሙ ዳይሬክተር አስረድተዋል። ሴቫስቶፖል ስቴት ዩኒቨርሲቲ (ሴቭኤስዩ) ክራይሚያ እና ሴቫስቶፖል ወደ ሩሲያ ዳግም ከተዋሃዱ በኋላ የተቋቋመ ነው፡፡ በአሁኑ ጊዜ በሴቫስቶፖል ትልቁ ዩኒቨርሲቲ ሲሆን በክራይሚያ ባሕረ ሰላጤ ከሚገኙ ትላልቅ ዩኒቨርሲቲዎች ውስጥም አንዱ ነው። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/07/0f/958254_130:0:1151:766_1920x0_80_0_0_c80b6293a7ea895d1be334c80288c401.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የሩሲያው ሴቫስቶፖል ስቴት ዩኒቨርሲቲ ከ2018 ጀምሮ በናኖባዮቴክኖሎጂ ዘርፍ ኢትዮጵያውያን ተማሪዎችን ተቀብሎ ሊያስተምር ነው
12:24 15.07.2025 (የተሻሻለ: 12:34 15.07.2025) የሩሲያው ሴቫስቶፖል ስቴት ዩኒቨርሲቲ ከ2018 ጀምሮ በናኖባዮቴክኖሎጂ ዘርፍ ኢትዮጵያውያን ተማሪዎችን ተቀብሎ ሊያስተምር ነው
“ከኢትዮጵያ አዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ጋር በመሆን፣ በሚቀጥለው ዓመት በእንግሊዝኛ ቋንቋ የባዮፊዚክስ ማስተርስ መርሃ ግብር ምዝገባ ለመጀመር እያቀድን ነው፡፡ ትምህርታቸውንም ነሐሴ 26 ቀን 2018 ዓ.ም ይጀምርሉ” ሲሉ በዩኒቨርስቲው የከፍተኛ ጥናቶች ተቋም ዳይሬክተር ማክሲም ዬቭስቲግኔዬቭ ለሩሲያ ሚዲያ ተናግረዋል፡፡
ትብብሩ ሴቭኤስዩ እና አዳማ ዩኒቨርሲቲ በቅርቡ የጋራ የምርምር እንቅስቃሴዎችን መጀመራቸውን ተከትሎ የመጣ ነው፡፡ በተጨማሪም ከአዳማ ዩኒቨርሲቲ የሚጋበዙ ፕሮፌሰር የሩሲያውን ዩኒቨርስቲ የሳይንስ ቡድን ከፈረንጆቹ 2026 በኋላ ይቀላቀላሉ ተብሎ ይጠበቃል፡፡
“በሴቭኤስዩ ወጣት ሳይንቲስቶችን አስተምረው ወደ ምርምር ቡድናቸው መመለሳቸው የአዳማ ዩኒቨርሲቲን የምርምር ጥራት ለማሻሻል እንደሚረዳቸው ያምናሉ፡፡ በሴቫስቶፖል በሚቆዩበት ጊዜ በምርምር ቡድኖቻችን ውስጥ ስለሚካተቱ ልምድ መጋራት ይችላሉ” ሲሉ የተቋሙ ዳይሬክተር አስረድተዋል።
ሴቫስቶፖል ስቴት ዩኒቨርሲቲ (ሴቭኤስዩ) ክራይሚያ እና ሴቫስቶፖል ወደ ሩሲያ ዳግም ከተዋሃዱ በኋላ የተቋቋመ ነው፡፡ በአሁኑ ጊዜ በሴቫስቶፖል ትልቁ ዩኒቨርሲቲ ሲሆን በክራይሚያ ባሕረ ሰላጤ ከሚገኙ ትላልቅ ዩኒቨርሲቲዎች ውስጥም አንዱ ነው።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X