https://amh.sputniknews.africa/20250715/958190.html
አውሮፓ በጎርጎሮሳውያኑ 2030 ከፍተኛ ጦርነት ሊገጥማት ይችላል ሲል የፈረንሳይ መከላከያ ጠቅላይ መምሪያ ተነበየ
አውሮፓ በጎርጎሮሳውያኑ 2030 ከፍተኛ ጦርነት ሊገጥማት ይችላል ሲል የፈረንሳይ መከላከያ ጠቅላይ መምሪያ ተነበየ
Sputnik አፍሪካ
አውሮፓ በጎርጎሮሳውያኑ 2030 ከፍተኛ ጦርነት ሊገጥማት ይችላል ሲል የፈረንሳይ መከላከያ ጠቅላይ መምሪያ ተነበየ የፈረንሳይ የመከላከያና የብሔራዊ ደህንነት ጠቅላይ መምሪያ “አሁን ወደ አዲስ የዘመን ምዕራፍ እየገባን መሆኑ ግልጽ ነው፤ ይህም በአውሮፓ... 15.07.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-07-15T11:39+0300
2025-07-15T11:39+0300
2025-07-15T11:44+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/07/0f/958037_0:224:1024:800_1920x0_80_0_0_6f566d08b18613f20eec4580704082f3.jpg
አውሮፓ በጎርጎሮሳውያኑ 2030 ከፍተኛ ጦርነት ሊገጥማት ይችላል ሲል የፈረንሳይ መከላከያ ጠቅላይ መምሪያ ተነበየ የፈረንሳይ የመከላከያና የብሔራዊ ደህንነት ጠቅላይ መምሪያ “አሁን ወደ አዲስ የዘመን ምዕራፍ እየገባን መሆኑ ግልጽ ነው፤ ይህም በአውሮፓ ኃያል ጦርነት የመከሰት አደጋ ያለበት ነው፡፡ በ2030 ከብሔራዊ ግዛታችን ውጭ፤ ፈረንሳይንና አጋሮቿን በተለይም አውሮፓውያንን የሚያሳትፍ፤ በተመሳሳይ ጊዜ ግዛቶቻችን በልዩ ልዩ ጥቃቶች ዒላማ የሚሆኑበት ሁኔታ እናያለን” ሲል በ2025ቱ ብሔራዊ ስትራቴጂካዊ ግምገማ ላይ አስቀምጧል፡፡ ከሦስት እስከ አምስት ዓመት ውስጥ ሩሲያ በአውሮፓ ላይ ወረራ ልትፈጽም የምትችልበትንም እድል ሰነዱ ያትታል፡፡ ሞስኮ በሞልዶቫ፣ በባልካን ሀገራት ወይም በኔቶ ሀገራት ላይ ጭምር ጥቃት ልትጀምር ትችላለችም ብሏል ግምገማው፡፡ ሞስኮ ኔቶን ወይም የአውሮፓ ሀገራትን የማጥቃት እቅድ እንደሌላት ደጋግማ ተናግራለች። ባለፈው ወር ፕሬዝዳንት ፑቲን ሩሲያ ኔቶን ለማጥቃት እየተዘጋጀች ነው የሚሉ ሰዎች እንኳን የሚናገሩትን አያምኑትም ብለዋል።በሰው ሠራሽ አስተውህሎት የበለፀገ ምሥልበእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/07/0f/958037_0:128:1024:896_1920x0_80_0_0_6a2eb258b5ab5cf539855753c25fe769.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
አውሮፓ በጎርጎሮሳውያኑ 2030 ከፍተኛ ጦርነት ሊገጥማት ይችላል ሲል የፈረንሳይ መከላከያ ጠቅላይ መምሪያ ተነበየ
11:39 15.07.2025 (የተሻሻለ: 11:44 15.07.2025) አውሮፓ በጎርጎሮሳውያኑ 2030 ከፍተኛ ጦርነት ሊገጥማት ይችላል ሲል የፈረንሳይ መከላከያ ጠቅላይ መምሪያ ተነበየ
የፈረንሳይ የመከላከያና የብሔራዊ ደህንነት ጠቅላይ መምሪያ “አሁን ወደ አዲስ የዘመን ምዕራፍ እየገባን መሆኑ ግልጽ ነው፤ ይህም በአውሮፓ ኃያል ጦርነት የመከሰት አደጋ ያለበት ነው፡፡ በ2030 ከብሔራዊ ግዛታችን ውጭ፤ ፈረንሳይንና አጋሮቿን በተለይም አውሮፓውያንን የሚያሳትፍ፤ በተመሳሳይ ጊዜ ግዛቶቻችን በልዩ ልዩ ጥቃቶች ዒላማ የሚሆኑበት ሁኔታ እናያለን” ሲል በ2025ቱ ብሔራዊ ስትራቴጂካዊ ግምገማ ላይ አስቀምጧል፡፡
ከሦስት እስከ አምስት ዓመት ውስጥ ሩሲያ በአውሮፓ ላይ ወረራ ልትፈጽም የምትችልበትንም እድል ሰነዱ ያትታል፡፡ ሞስኮ በሞልዶቫ፣ በባልካን ሀገራት ወይም በኔቶ ሀገራት ላይ ጭምር ጥቃት ልትጀምር ትችላለችም ብሏል ግምገማው፡፡
ሞስኮ ኔቶን ወይም የአውሮፓ ሀገራትን የማጥቃት እቅድ እንደሌላት ደጋግማ ተናግራለች። ባለፈው ወር ፕሬዝዳንት ፑቲን ሩሲያ ኔቶን ለማጥቃት እየተዘጋጀች ነው የሚሉ ሰዎች እንኳን የሚናገሩትን አያምኑትም ብለዋል።
በሰው ሠራሽ አስተውህሎት የበለፀገ ምሥል
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X