https://amh.sputniknews.africa
ከ45 በላይ ሰዎች በሱዳን መንደር በፈጥኖ ደራሽ ኃይል አማፂያን በተፈፀመ ጥቃት መገደላቸውን የሰብዓዊ መብት ተሟጋች ድርጅት ገለጸ
ከ45 በላይ ሰዎች በሱዳን መንደር በፈጥኖ ደራሽ ኃይል አማፂያን በተፈፀመ ጥቃት መገደላቸውን የሰብዓዊ መብት ተሟጋች ድርጅት ገለጸ
Sputnik አፍሪካ
ከ45 በላይ ሰዎች በሱዳን መንደር በፈጥኖ ደራሽ ኃይል አማፂያን በተፈፀመ ጥቃት መገደላቸውን የሰብዓዊ መብት ተሟጋች ድርጅት ገለጸየሱዳን ዶክተሮች ኔትወርክ ሰኞ ዕለት ባወጣው መግለጫ፤ "ባለፈው ምሽት በሰሜን ኮርዶፋን ግዛት ኡም ቁሬይፋ አካባቢ... 15.07.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-07-15T11:21+0300
2025-07-15T11:21+0300
2025-07-15T11:24+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/07/0f/957823_0:291:480:561_1920x0_80_0_0_ee252c3919ef214063c2ab0810226ed4.jpg
ከ45 በላይ ሰዎች በሱዳን መንደር በፈጥኖ ደራሽ ኃይል አማፂያን በተፈፀመ ጥቃት መገደላቸውን የሰብዓዊ መብት ተሟጋች ድርጅት ገለጸየሱዳን ዶክተሮች ኔትወርክ ሰኞ ዕለት ባወጣው መግለጫ፤ "ባለፈው ምሽት በሰሜን ኮርዶፋን ግዛት ኡም ቁሬይፋ አካባቢ በሚገኘው ዋድ ሃሚድ መንደር በፈጥኖ ደራሽ ኃይል በተፈፀመው ጭፍጨፋ የሟቾች ቁጥር ወደ 46 ከፍ ብሏል። ከሟቾቹ ውስጥ 5 ሴቶች ሲሆኑ 37 ሌሎች ደግሞ ቆስለዋል" ሲል አስታውቋል።የሱዳን መገናኛ ብዙኃን እንደዘገቡት በሰሜን ኮርዶፋን ግዛት በተለያዩ አካባቢዎች በሱዳን ጦር እና በፈጥኖ ደራሽ ኃይል መካከል ከባድ ውጊያዎች እየተካሄዱ ነው። የሱዳን ጦር በሰሜን ኮርዶፋን የፈጥኖ ደራሽ ኃይሉን ተሽከርካሪዎች ሲያጠቃ ያሳያል የተባለ ቪዲዮ በማህበራዊ ሚዲያ ተለቋል፡፡በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ከ45 በላይ ሰዎች በሱዳን መንደር በፈጥኖ ደራሽ ኃይል አማፂያን በተፈፀመ ጥቃት መገደላቸውን የሰብዓዊ መብት ተሟጋች ድርጅት ገለጸ
Sputnik አፍሪካ
ከ45 በላይ ሰዎች በሱዳን መንደር በፈጥኖ ደራሽ ኃይል አማፂያን በተፈፀመ ጥቃት መገደላቸውን የሰብዓዊ መብት ተሟጋች ድርጅት ገለጸ
2025-07-15T11:21+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/07/0f/957823_0:246:480:606_1920x0_80_0_0_19989990c6900ab1e30aafa6e7ec42b6.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ከ45 በላይ ሰዎች በሱዳን መንደር በፈጥኖ ደራሽ ኃይል አማፂያን በተፈፀመ ጥቃት መገደላቸውን የሰብዓዊ መብት ተሟጋች ድርጅት ገለጸ
11:21 15.07.2025 (የተሻሻለ: 11:24 15.07.2025) ከ45 በላይ ሰዎች በሱዳን መንደር በፈጥኖ ደራሽ ኃይል አማፂያን በተፈፀመ ጥቃት መገደላቸውን የሰብዓዊ መብት ተሟጋች ድርጅት ገለጸ
የሱዳን ዶክተሮች ኔትወርክ ሰኞ ዕለት ባወጣው መግለጫ፤ "ባለፈው ምሽት በሰሜን ኮርዶፋን ግዛት ኡም ቁሬይፋ አካባቢ በሚገኘው ዋድ ሃሚድ መንደር በፈጥኖ ደራሽ ኃይል በተፈፀመው ጭፍጨፋ የሟቾች ቁጥር ወደ 46 ከፍ ብሏል። ከሟቾቹ ውስጥ 5 ሴቶች ሲሆኑ 37 ሌሎች ደግሞ ቆስለዋል" ሲል አስታውቋል።
የሱዳን መገናኛ ብዙኃን እንደዘገቡት በሰሜን ኮርዶፋን ግዛት በተለያዩ አካባቢዎች በሱዳን ጦር እና በፈጥኖ ደራሽ ኃይል መካከል ከባድ ውጊያዎች እየተካሄዱ ነው።
የሱዳን ጦር በሰሜን ኮርዶፋን የፈጥኖ ደራሽ ኃይሉን ተሽከርካሪዎች ሲያጠቃ ያሳያል የተባለ ቪዲዮ በማህበራዊ ሚዲያ ተለቋል፡፡
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X