ትራምፕ ከኔቶ አለቃ ማርክ ሩተ ጋር ከነበራቸው ስብሰባ የተወሰዱ ቁልፍ ነጥቦች፦

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱትራምፕ ከኔቶ አለቃ ማርክ ሩተ ጋር ከነበራቸው ስብሰባ የተወሰዱ ቁልፍ ነጥቦች፦
ትራምፕ ከኔቶ አለቃ ማርክ ሩተ ጋር ከነበራቸው ስብሰባ የተወሰዱ ቁልፍ ነጥቦች፦ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 14.07.2025
ሰብስክራይብ

ትራምፕ ከኔቶ አለቃ ማርክ ሩተ ጋር ከነበራቸው ስብሰባ የተወሰዱ ቁልፍ ነጥቦች፦

▪ በ50 ቀናት ውስጥ ከዩክሬን ጋር ስምምነት ካልተደረሰ አሜሪካ በሩሲያ እና በንግድ አጋሮቿ ላይ ሁለተኛ ደረጃ ማዕቀብ ትጥላለች፡፡

▪ በዩክሬን ጉዳይ ላይ ሞስኮ እና ዋሽንግተን ከስምምነት ላይ ካልደረሱ፤ አሜሪካ በሩሲያ እና በንግድ አጋሮቿ ላይ 100% የገቢ ቀረጥ ትተገብራለች፡፡

▪ አሜሪካና እና ኔቶ በአውሮፓ ወጪ የጦር መሣሪያዎችን ለዩክሬን ለማቅረብ ተስማምተዋል፡፡

▪ አዲሱ የአሜሪካ የጦር መሣሪያ አቅርቦት ፓትሪዮት የአየር መቃወሚያ ሥርዓቶችን የሚያካትትና መሰል 17 ሥርዓቶችን ማቅረብ ከግምት ውስጥ ግብቷል፡፡

▪ አሜሪካ ለዩክሬን የምታቀርባቸው ጦር መሣሪያዎች ቅንጅት በኔቶ እና በጥምረቱ የአሜሪካ አምባሳደር ዊትከር በኩል ይሳለጣል፡፡

▪ ሁለቱም ማለትም ሩሲያ እና ዩክሬን የመፍትሄ እርምጃዎችን እንደሚወስዱ እና የአሜሪካ አዲስ ማዕቀቦች እንደማያስፈልጉ የአሜሪካው ፕሬዝዳንት እርግጠኛ ናቸው፡፡ 

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0