https://amh.sputniknews.africa
አሜሪካ እና የአውሮፓ ኅብረት ወጪው በአውሮፓ የሚሸፈን የጦር መሳሪያ ለኪዬቭ ለማቅረብ ከስምምነት ላይ መድረሳቸውን ትራምፕ ገለፁ
አሜሪካ እና የአውሮፓ ኅብረት ወጪው በአውሮፓ የሚሸፈን የጦር መሳሪያ ለኪዬቭ ለማቅረብ ከስምምነት ላይ መድረሳቸውን ትራምፕ ገለፁ
Sputnik አፍሪካ
አሜሪካ እና የአውሮፓ ኅብረት ወጪው በአውሮፓ የሚሸፈን የጦር መሳሪያ ለኪዬቭ ለማቅረብ ከስምምነት ላይ መድረሳቸውን ትራምፕ ገለፁበተጨማሪም በ50 ቀናት ውስጥ በዩክሬን ዙሪያ ምንም አይነት ስምምነት የማይደረስ ከሆነ አሜሪካ በሩሲያ እና በንግድ አጋሮቿ... 14.07.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-07-14T18:26+0300
2025-07-14T18:26+0300
2025-07-14T18:34+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/07/0e/955013_0:0:1280:720_1920x0_80_0_0_418ab87ecf208cdbcfa3e06251c5e1cb.jpg
አሜሪካ እና የአውሮፓ ኅብረት ወጪው በአውሮፓ የሚሸፈን የጦር መሳሪያ ለኪዬቭ ለማቅረብ ከስምምነት ላይ መድረሳቸውን ትራምፕ ገለፁበተጨማሪም በ50 ቀናት ውስጥ በዩክሬን ዙሪያ ምንም አይነት ስምምነት የማይደረስ ከሆነ አሜሪካ በሩሲያ እና በንግድ አጋሮቿ ላይ ሁለተኛ ደረጃ ማዕቀብ ትጥላለች ሲሉ ትራምፕ ተናግረዋል። በዩክሬን ውስጥ ያለውን ሁኔታ በመፍታት ዙሪያ መሻሻል ከሌለ የሚጣለው የሁለተኛ ደረጃ ቀረጥ "100% ገደማ" ይሆናልም ብለዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
አሜሪካ እና የአውሮፓ ኅብረት ወጪው በአውሮፓ የሚሸፈን የጦር መሳሪያ ለኪዬቭ ለማቅረብ ከስምምነት ላይ መድረሳቸውን ትራምፕ ገለፁ
Sputnik አፍሪካ
አሜሪካ እና የአውሮፓ ኅብረት ወጪው በአውሮፓ የሚሸፈን የጦር መሳሪያ ለኪዬቭ ለማቅረብ ከስምምነት ላይ መድረሳቸውን ትራምፕ ገለፁ
2025-07-14T18:26+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/07/0e/955013_160:0:1120:720_1920x0_80_0_0_e3c496ea609699d866001a700d5660a2.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
አሜሪካ እና የአውሮፓ ኅብረት ወጪው በአውሮፓ የሚሸፈን የጦር መሳሪያ ለኪዬቭ ለማቅረብ ከስምምነት ላይ መድረሳቸውን ትራምፕ ገለፁ
18:26 14.07.2025 (የተሻሻለ: 18:34 14.07.2025) አሜሪካ እና የአውሮፓ ኅብረት ወጪው በአውሮፓ የሚሸፈን የጦር መሳሪያ ለኪዬቭ ለማቅረብ ከስምምነት ላይ መድረሳቸውን ትራምፕ ገለፁ
በተጨማሪም በ50 ቀናት ውስጥ በዩክሬን ዙሪያ ምንም አይነት ስምምነት የማይደረስ ከሆነ አሜሪካ በሩሲያ እና በንግድ አጋሮቿ ላይ ሁለተኛ ደረጃ ማዕቀብ ትጥላለች ሲሉ ትራምፕ ተናግረዋል።
በዩክሬን ውስጥ ያለውን ሁኔታ በመፍታት ዙሪያ መሻሻል ከሌለ የሚጣለው የሁለተኛ ደረጃ ቀረጥ "100% ገደማ" ይሆናልም ብለዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X