https://amh.sputniknews.africa
የሰርከስ ልምምድ ላይ አደጋ ያጋጠመው ኢትዮጵያዊው የጂምናስቲክ ስፖርተኛ ከሆስፒታል ወጣ
የሰርከስ ልምምድ ላይ አደጋ ያጋጠመው ኢትዮጵያዊው የጂምናስቲክ ስፖርተኛ ከሆስፒታል ወጣ
Sputnik አፍሪካ
የሰርከስ ልምምድ ላይ አደጋ ያጋጠመው ኢትዮጵያዊው የጂምናስቲክ ስፖርተኛ ከሆስፒታል ወጣ በታላቁ ሞስኮ ሰርከስ በልምምድ ላይ ሳለ ከስድስት ሜትር ከፍታ ላይ የወደቀው ኢትዮጵያዊ የጂምናስቲክ ስፖርተኛ ደምሴ ዳግም በጥሩ የጤንነት ሁኔታ ላይ ይገኛል... 14.07.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-07-14T18:09+0300
2025-07-14T18:09+0300
2025-07-14T18:24+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/07/0e/954587_5:0:1274:714_1920x0_80_0_0_9e3ead8c2e17bed78def7120bf23164f.jpg
የሰርከስ ልምምድ ላይ አደጋ ያጋጠመው ኢትዮጵያዊው የጂምናስቲክ ስፖርተኛ ከሆስፒታል ወጣ በታላቁ ሞስኮ ሰርከስ በልምምድ ላይ ሳለ ከስድስት ሜትር ከፍታ ላይ የወደቀው ኢትዮጵያዊ የጂምናስቲክ ስፖርተኛ ደምሴ ዳግም በጥሩ የጤንነት ሁኔታ ላይ ይገኛል ተብሏል፡፡ አደጋው ያጋጠመው የተለያዩ እሽክርክሪቶች ያሉትን ውስብስብ ትዕይንት በመከወን ላይ እያለ ነው፡፡ እንደ ሰርከሱ ዳይሬክትር አደጋው የተፈጠረው የባለሙያውን ፈጣን እንቅስቃሴ ለማስቆም በወሳኝ ጊዜ ጣልቃ መግባት የነበረበት አጋዥ ባልደረባው መድረስ ባለመቻሉ ነው፡፡ ስፖርተኛው ወዲያውኑ ወደ ሆስፒታል ተወስዶ የከፋ ጉዳት እንዳላጋጠመው የሕክምና ቡድን አባላት አረጋግጠዋል፡፡ በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
የሰርከስ ልምምድ ላይ አደጋ ያጋጠመው ኢትዮጵያዊው የጂምናስቲክ ስፖርተኛ ከሆስፒታል ወጣ
Sputnik አፍሪካ
የሰርከስ ልምምድ ላይ አደጋ ያጋጠመው ኢትዮጵያዊው የጂምናስቲክ ስፖርተኛ ከሆስፒታል ወጣ
2025-07-14T18:09+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/07/0e/954587_163:0:1115:714_1920x0_80_0_0_da1b837b3ea8a022acf6bf8fddf10d35.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የሰርከስ ልምምድ ላይ አደጋ ያጋጠመው ኢትዮጵያዊው የጂምናስቲክ ስፖርተኛ ከሆስፒታል ወጣ
18:09 14.07.2025 (የተሻሻለ: 18:24 14.07.2025) የሰርከስ ልምምድ ላይ አደጋ ያጋጠመው ኢትዮጵያዊው የጂምናስቲክ ስፖርተኛ ከሆስፒታል ወጣ
በታላቁ ሞስኮ ሰርከስ በልምምድ ላይ ሳለ ከስድስት ሜትር ከፍታ ላይ የወደቀው ኢትዮጵያዊ የጂምናስቲክ ስፖርተኛ ደምሴ ዳግም በጥሩ የጤንነት ሁኔታ ላይ ይገኛል ተብሏል፡፡
አደጋው ያጋጠመው የተለያዩ እሽክርክሪቶች ያሉትን ውስብስብ ትዕይንት በመከወን ላይ እያለ ነው፡፡ እንደ ሰርከሱ ዳይሬክትር አደጋው የተፈጠረው የባለሙያውን ፈጣን እንቅስቃሴ ለማስቆም በወሳኝ ጊዜ ጣልቃ መግባት የነበረበት አጋዥ ባልደረባው መድረስ ባለመቻሉ ነው፡፡
ስፖርተኛው ወዲያውኑ ወደ ሆስፒታል ተወስዶ የከፋ ጉዳት እንዳላጋጠመው የሕክምና ቡድን አባላት አረጋግጠዋል፡፡
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X