የቻይና የኪነጥበብ ቡድን የሁለትዮሽ ግንኙነት የሚያጠናክር የጥበብ ሥራዎችን በኢትዮጵያ አቀረበ
16:22 14.07.2025 (የተሻሻለ: 16:34 14.07.2025)
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱየቻይና የኪነጥበብ ቡድን የሁለትዮሽ ግንኙነት የሚያጠናክር የጥበብ ሥራዎችን በኢትዮጵያ አቀረበ

© telegram sputnik_ethiopia
/ ሰብስክራይብ
የቻይና የኪነጥበብ ቡድን የሁለትዮሽ ግንኙነት የሚያጠናክር የጥበብ ሥራዎችን በኢትዮጵያ አቀረበ
በምስራቅ ጋኦ ያን ሞንጎሊያ አርት ቲያትር ምክትል ፕሬዝዳንት የሚመራ 13 አባላት ያሉት የቻይና የኪነጥበብ ቡድን ሥራዎቹን በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ዋና መሥሪያ ቤት አዳራሽ አቅርቧል።
ፕሮግራሙ የኢትዮ-ቻይና ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት 55ኛ ዓመትን አስመልክቶ የተካሄደ እንደሆነ ባሕልና ስፖርት ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡
ዝግጅቱ ሁለቱ ሀገራት በኪነጥበቡ እና በባህሉ ዘርፍ የልምድ ልውውጥ ያካሄዱበት እንደነበርም ተጠቁሟል። በቀጣይ የኢትዮጵያ የኪነጥበብ ቡድን ወደ ቻይና በማቅናት የኢትዮጵያን ባሕልና እሴቶች እንደሚያስተዋውቅ ተገልጿል፡፡
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
