https://amh.sputniknews.africa
የምሥራቅ አፍሪካ ተማሪዎችን የሚያሠለጥነው የኢትዮጵያ መከላከያ ዩኒቨርሲቲ
የምሥራቅ አፍሪካ ተማሪዎችን የሚያሠለጥነው የኢትዮጵያ መከላከያ ዩኒቨርሲቲ
Sputnik አፍሪካ
የምሥራቅ አፍሪካ ተማሪዎችን የሚያሠለጥነው የኢትዮጵያ መከላከያ ዩኒቨርሲቲ የሩዋንዳ እና ታንዛኒያን እና የሌሎች ሀገራት ተማሪዎች በምህንድስ፣ ጤና ሳይንስ፣ የንግድ ሥራ እና ማኅበራዊ ሳይንስን ጭምሮ በበርካታ የቅድመ-ምረቃና የድህረ-ምረቃ መርሃ ግብሮች... 14.07.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-07-14T15:39+0300
2025-07-14T15:39+0300
2025-07-14T15:44+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/07/0e/950714_0:67:1280:787_1920x0_80_0_0_3dd67029e633b0551e757cbd953f8273.jpg
የምሥራቅ አፍሪካ ተማሪዎችን የሚያሠለጥነው የኢትዮጵያ መከላከያ ዩኒቨርሲቲ የሩዋንዳ እና ታንዛኒያን እና የሌሎች ሀገራት ተማሪዎች በምህንድስ፣ ጤና ሳይንስ፣ የንግድ ሥራ እና ማኅበራዊ ሳይንስን ጭምሮ በበርካታ የቅድመ-ምረቃና የድህረ-ምረቃ መርሃ ግብሮች እየተማሩ መሆኑ ተዘግቧል፡፡ የዩኒቨርስቲው ፕሬዝዳንት ብርጋዴር ጄኔራል ከበደ ረጋሳ “ከምስራቅ አፍሪካ ሀገራት ለሚመጡ ተማሪዎች ሥልጠና በመስጠታችን ኩራት ይሰማናል፡፡ ይህም እያደገ ያለውን ቀጣናዊ መልካም ሥም እና ለትምህርት ልህቀት ያለንን ቁርጠኝነት ያንፀባርቃል” ሲሉ በምረቃ ሥነ ሥርዓት ላይ መናገራቸውን የሀገር ውስጥ ሚዲያ ዘግቧል፡፡ የኢትዮጵያ መከላከያ ዩኒቨርሲቲ ከአፍሪካ ምርጥ አምስት ዩኒቨርሲቲዎች እና የቀጣናዊ የልህቀት ማዕከል ለመሆን ተልሞ ለሀገር ውስጥና ለጎረቤት ሀገራት ትምህርታዊና ሙያዊ ሥልጠናዎችን እየሠጠ ነው፡፡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/07/0e/950714_72:0:1209:853_1920x0_80_0_0_5adecd887f8e756c959dc1f7d1e4a206.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የምሥራቅ አፍሪካ ተማሪዎችን የሚያሠለጥነው የኢትዮጵያ መከላከያ ዩኒቨርሲቲ
15:39 14.07.2025 (የተሻሻለ: 15:44 14.07.2025) የምሥራቅ አፍሪካ ተማሪዎችን የሚያሠለጥነው የኢትዮጵያ መከላከያ ዩኒቨርሲቲ
የሩዋንዳ እና ታንዛኒያን እና የሌሎች ሀገራት ተማሪዎች በምህንድስ፣ ጤና ሳይንስ፣ የንግድ ሥራ እና ማኅበራዊ ሳይንስን ጭምሮ በበርካታ የቅድመ-ምረቃና የድህረ-ምረቃ መርሃ ግብሮች እየተማሩ መሆኑ ተዘግቧል፡፡
የዩኒቨርስቲው ፕሬዝዳንት ብርጋዴር ጄኔራል ከበደ ረጋሳ “ከምስራቅ አፍሪካ ሀገራት ለሚመጡ ተማሪዎች ሥልጠና በመስጠታችን ኩራት ይሰማናል፡፡ ይህም እያደገ ያለውን ቀጣናዊ መልካም ሥም እና ለትምህርት ልህቀት ያለንን ቁርጠኝነት ያንፀባርቃል” ሲሉ በምረቃ ሥነ ሥርዓት ላይ መናገራቸውን የሀገር ውስጥ ሚዲያ ዘግቧል፡፡
የኢትዮጵያ መከላከያ ዩኒቨርሲቲ ከአፍሪካ ምርጥ አምስት ዩኒቨርሲቲዎች እና የቀጣናዊ የልህቀት ማዕከል ለመሆን ተልሞ ለሀገር ውስጥና ለጎረቤት ሀገራት ትምህርታዊና ሙያዊ ሥልጠናዎችን እየሠጠ ነው፡፡
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X