የሞስኮ እና ኪዬቭ ድርድር እንደሚቀጥል የሩሲያ ምክትል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ለመገናኛ ብዙኃን ተናገሩ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱየሞስኮ እና ኪዬቭ ድርድር እንደሚቀጥል የሩሲያ ምክትል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ለመገናኛ ብዙኃን ተናገሩ
የሞስኮ እና ኪዬቭ ድርድር እንደሚቀጥል የሩሲያ ምክትል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ለመገናኛ ብዙኃን ተናገሩ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 14.07.2025
ሰብስክራይብ

የሞስኮ እና ኪዬቭ ድርድር እንደሚቀጥል የሩሲያ ምክትል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ለመገናኛ ብዙኃን ተናገሩ

ሩሲያ እና ዩክሬን ሁለት ዙር ቀጥተኛ ድርድር ኢስታንቡል ውስጥ አካሂደዋል። ድርድሩ የእስረኞች ልውውጥ እንዲደረግ አስችሏል። በተጨማሪም ሩሲያ የሞቱ ወታደሮችን አስከሬን ለኪዬቭ አስረክባለች።

በተጨማሪም ተደራዳሪ ወገኖች በግጭቱ እልባት ላይ ረቂቅ የመግባቢያ ሰነድ ተለዋውጠዋል። የቱርክ ዲፕሎማሲያዊ ምንጭ ቀደም ሲል ለስፑትኒክ እንደተናገሩት፤ አንካራ በኢስታንቡል ሶስተኛው ዙር ድርድር የሚካሄድበትን ቀን በተመለከተ ከሩሲያ እና ዩክሬን ውሳኔ እየጠበቀች ነው።

ሩሲያ ከዩክሬን ጋር ሶስተኛ ዙር ድርድር ለማካሄድ ዝግጁ መሆኗን ከዚህ ቀደም ደጋግማ ገልፃለች።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0