https://amh.sputniknews.africa
በምዕራብ እና በሩሲያ መካከል ያሉ ቅራኔዎች በጂኦፖለቲካዊ ፍላጎቶች ላይ የተመሠረቱ ናቸው - ፑቲን
በምዕራብ እና በሩሲያ መካከል ያሉ ቅራኔዎች በጂኦፖለቲካዊ ፍላጎቶች ላይ የተመሠረቱ ናቸው - ፑቲን
Sputnik አፍሪካ
በምዕራብ እና በሩሲያ መካከል ያሉ ቅራኔዎች በጂኦፖለቲካዊ ፍላጎቶች ላይ የተመሠረቱ ናቸው - ፑቲን ከሶቪዬት ሕብረት መፈራረስ በኋላ ምዕራባውያን የራሳቸውን ሕግ ለመጫን የሞስኮን ስትራቴጂያዊ ጥቅም ከቁብ ሳይቆጥሩ ወደ ጎን ጥለዋል ሲሉ ፑቲን ለሩሲያ... 13.07.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-07-13T15:30+0300
2025-07-13T15:30+0300
2025-07-13T15:34+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/07/0d/943200_0:0:1280:720_1920x0_80_0_0_7dd211c53c6b08b66c05712973046b68.jpg
በምዕራብ እና በሩሲያ መካከል ያሉ ቅራኔዎች በጂኦፖለቲካዊ ፍላጎቶች ላይ የተመሠረቱ ናቸው - ፑቲን ከሶቪዬት ሕብረት መፈራረስ በኋላ ምዕራባውያን የራሳቸውን ሕግ ለመጫን የሞስኮን ስትራቴጂያዊ ጥቅም ከቁብ ሳይቆጥሩ ወደ ጎን ጥለዋል ሲሉ ፑቲን ለሩሲያ ሚዲያ ተናግረዋል። "የምዕራቡ ዓለም ወስኗል፡፡ የሶቪዬት ሕብረት የለችም፤ የሶቪዬት ሕብረትን ኃያል አቅም ከሌላት ሩሲያ ጋር ስለምን ሕጎችን እንከተላለን? አሁን የሩሲያ ፍላጎት ምንም ይሁን ምን እንደፈለግነው እና ራሳችን በፈጠርናቸው ሕግጋት የምንኖርበትን መንገድ እንቀይሳለን" ማለታችውን አብራርተዋል። ሩሲያ ግን ሉዓላዊነቷን በማስከበር እና የወደፊት እጣ ፈንታዋን የመከላከል አቅሟን በማረጋገጥ ብቻ እንደምትታፈር ተረድታለች ሲሉም አክለዋል፡፡ በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/07/0d/943200_160:0:1120:720_1920x0_80_0_0_43e79a3e6978c37ffd69ba2666f7f0ab.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
በምዕራብ እና በሩሲያ መካከል ያሉ ቅራኔዎች በጂኦፖለቲካዊ ፍላጎቶች ላይ የተመሠረቱ ናቸው - ፑቲን
15:30 13.07.2025 (የተሻሻለ: 15:34 13.07.2025) በምዕራብ እና በሩሲያ መካከል ያሉ ቅራኔዎች በጂኦፖለቲካዊ ፍላጎቶች ላይ የተመሠረቱ ናቸው - ፑቲን
ከሶቪዬት ሕብረት መፈራረስ በኋላ ምዕራባውያን የራሳቸውን ሕግ ለመጫን የሞስኮን ስትራቴጂያዊ ጥቅም ከቁብ ሳይቆጥሩ ወደ ጎን ጥለዋል ሲሉ ፑቲን ለሩሲያ ሚዲያ ተናግረዋል።
"የምዕራቡ ዓለም ወስኗል፡፡ የሶቪዬት ሕብረት የለችም፤ የሶቪዬት ሕብረትን ኃያል አቅም ከሌላት ሩሲያ ጋር ስለምን ሕጎችን እንከተላለን? አሁን የሩሲያ ፍላጎት ምንም ይሁን ምን እንደፈለግነው እና ራሳችን በፈጠርናቸው ሕግጋት የምንኖርበትን መንገድ እንቀይሳለን" ማለታችውን አብራርተዋል።
ሩሲያ ግን ሉዓላዊነቷን በማስከበር እና የወደፊት እጣ ፈንታዋን የመከላከል አቅሟን በማረጋገጥ ብቻ እንደምትታፈር ተረድታለች ሲሉም አክለዋል፡፡
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X