https://amh.sputniknews.africa
የኢትዮጵያ ሰነደ ሙዓለ ንዋዮች ገበያ ግብይት መጀመሩ የሀገሪቱን የሪፎርም ሥራ እንደሚያጠናክር የገንዘብ ሚኒስትር አህመድ ሽዴ ተናገሩ
የኢትዮጵያ ሰነደ ሙዓለ ንዋዮች ገበያ ግብይት መጀመሩ የሀገሪቱን የሪፎርም ሥራ እንደሚያጠናክር የገንዘብ ሚኒስትር አህመድ ሽዴ ተናገሩ
Sputnik አፍሪካ
የኢትዮጵያ ሰነደ ሙዓለ ንዋዮች ገበያ ግብይት መጀመሩ የሀገሪቱን የሪፎርም ሥራ እንደሚያጠናክር የገንዘብ ሚኒስትር አህመድ ሽዴ ተናገሩ የኢትዮጵያ ሰነደ ሙዓለ ንዋዮች ገበያ ትናንት በይፋ ግብይት ጀመሯል። ኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ጊዜ ቁጥጥር በሚደረግበት... 12.07.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-07-12T14:38+0300
2025-07-12T14:38+0300
2025-07-12T14:44+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/07/0c/932187_0:67:1280:787_1920x0_80_0_0_a4ee3535aed26ee0031534e1a7f13074.jpg
የኢትዮጵያ ሰነደ ሙዓለ ንዋዮች ገበያ ግብይት መጀመሩ የሀገሪቱን የሪፎርም ሥራ እንደሚያጠናክር የገንዘብ ሚኒስትር አህመድ ሽዴ ተናገሩ የኢትዮጵያ ሰነደ ሙዓለ ንዋዮች ገበያ ትናንት በይፋ ግብይት ጀመሯል። ኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ጊዜ ቁጥጥር በሚደረግበት የገበያ ሥርዓት የሁለቱ ማለትም የመንግሥት የግምጃ ቤት ሰነዶች እና የግል የድርሻ ግብይትን ያስጀመረችበት ነው፡፡ ሚኒስትር አህመድ ሽዴ “የመንግሥት የግምጃ ቤት ሰነዶች የሰነደ ሙዓለ ንዋዮች ገበያዎች እንዲመዘገቡና እንዲገበያዩ መደረጉ የሪፎርም ሥራዎችን የበለጠ ለማጠናከር ይረዳል” ብለዋል። የገበያው ዋና ዓላማ ውጤታማ የካፒታል ማሰባሰብ ሥራዎችን በማጠናከር የኢትዮጵያን ምጣኔ ሃብት እድገት ግልጽና ደህንነቱ በተጠበቀ የካፒታል ገበያ ሥራዎች መደገፍ እንደሆነ የሀገር ውስጥ ሚዲያ ዘግቧል። የካፒታል ገበያ ባለሥልጣን ዋና ዳይሬክተር ሃና ተኸልኩ “የገበያው መጀመር ኢትዮጵያ በሀገር በቀል ምጣኔ ሃብት ማሻሻያው እያከናወነች ባለው ሁሉን አቀፍ ጠንካራና ገበያ መር ምጣኔ ሃብት ግንባታ ውስጥ ትልቅ ምዕራፍ ነው” ብለዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/07/0c/932187_72:0:1209:853_1920x0_80_0_0_ad8a08dce25caffb035b11e74dd2ca0f.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የኢትዮጵያ ሰነደ ሙዓለ ንዋዮች ገበያ ግብይት መጀመሩ የሀገሪቱን የሪፎርም ሥራ እንደሚያጠናክር የገንዘብ ሚኒስትር አህመድ ሽዴ ተናገሩ
14:38 12.07.2025 (የተሻሻለ: 14:44 12.07.2025) የኢትዮጵያ ሰነደ ሙዓለ ንዋዮች ገበያ ግብይት መጀመሩ የሀገሪቱን የሪፎርም ሥራ እንደሚያጠናክር የገንዘብ ሚኒስትር አህመድ ሽዴ ተናገሩ
የኢትዮጵያ ሰነደ ሙዓለ ንዋዮች ገበያ ትናንት በይፋ ግብይት ጀመሯል። ኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ጊዜ ቁጥጥር በሚደረግበት የገበያ ሥርዓት የሁለቱ ማለትም የመንግሥት የግምጃ ቤት ሰነዶች እና የግል የድርሻ ግብይትን ያስጀመረችበት ነው፡፡
ሚኒስትር አህመድ ሽዴ “የመንግሥት የግምጃ ቤት ሰነዶች የሰነደ ሙዓለ ንዋዮች ገበያዎች እንዲመዘገቡና እንዲገበያዩ መደረጉ የሪፎርም ሥራዎችን የበለጠ ለማጠናከር ይረዳል” ብለዋል።
የገበያው ዋና ዓላማ ውጤታማ የካፒታል ማሰባሰብ ሥራዎችን በማጠናከር የኢትዮጵያን ምጣኔ ሃብት እድገት ግልጽና ደህንነቱ በተጠበቀ የካፒታል ገበያ ሥራዎች መደገፍ እንደሆነ የሀገር ውስጥ ሚዲያ ዘግቧል።
የካፒታል ገበያ ባለሥልጣን ዋና ዳይሬክተር ሃና ተኸልኩ “የገበያው መጀመር ኢትዮጵያ በሀገር በቀል ምጣኔ ሃብት ማሻሻያው እያከናወነች ባለው ሁሉን አቀፍ ጠንካራና ገበያ መር ምጣኔ ሃብት ግንባታ ውስጥ ትልቅ ምዕራፍ ነው” ብለዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X