የኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩትና ፌደራል ፖሊስ ስማርት ፖሊስ ስቴሽን ለማልማት የሚያስችል ስምምነት ተፈራረሙ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱየኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩትና ፌደራል ፖሊስ ስማርት ፖሊስ ስቴሽን ለማልማት የሚያስችል ስምምነት ተፈራረሙ
የኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩትና ፌደራል ፖሊስ ስማርት ፖሊስ ስቴሽን ለማልማት የሚያስችል ስምምነት ተፈራረሙ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 11.07.2025
ሰብስክራይብ

የኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩትና ፌደራል ፖሊስ ስማርት ፖሊስ ስቴሽን ለማልማት የሚያስችል ስምምነት ተፈራረሙ

ሁለቱ ተቋማት ስምምነቱን በታቀደለት ጊዜ ለማጠናቅቀ በትጋት ለመሥራት እንደሚሠሩ ዛሬ ባሰራጩት መግለጫ አስነብበዋል።

የኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት እና የፌደራል ፖሊስ የዜጎች ተሳትፎ መተግበሪያን በትብብር ማበልፀጋቸው ይታወሳል፡፡

በዚህም የኢትዮጵያ ፖሊስ በአህጉርና በዓለማቀፍ መድረኮች ተወዳዳሪ እና አሸናፊ እንዲሆን ከፍተኛ አስተዋፅኦ እንደነበረው ስምምነቱን በተፈራረሙበት ወቅታ አንስተዋል፡፡

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
የኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩትና ፌደራል ፖሊስ ስማርት ፖሊስ ስቴሽን ለማልማት የሚያስችል ስምምነት ተፈራረሙ - Sputnik አፍሪካ
1/2
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
የኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩትና ፌደራል ፖሊስ ስማርት ፖሊስ ስቴሽን ለማልማት የሚያስችል ስምምነት ተፈራረሙ - Sputnik አፍሪካ
2/2
1/2
2/2
አዳዲስ ዜናዎች
0