https://amh.sputniknews.africa/20250711/920798.html
መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት ከመጪው መስከረም ጀምሮ በሁሉም ክልሎች እንደሚጀመር ተገለፀ
መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት ከመጪው መስከረም ጀምሮ በሁሉም ክልሎች እንደሚጀመር ተገለፀ
Sputnik አፍሪካ
መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት ከመጪው መስከረም ጀምሮ በሁሉም ክልሎች እንደሚጀመር ተገለፀ በቅድሚያ በአዲስ አበባ የተጀመረው አገልግሎቱ 23 ተቋማትን በማዋሃድ 120 የሚሆኑ አገልግሎቶች በአንድ ጣሪያ ስር እያቀረበ ይገኛል። መሶብ ድሬዳዋን ጨምሮ... 11.07.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-07-11T14:06+0300
2025-07-11T14:06+0300
2025-07-11T14:14+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/07/0b/920645_0:49:1080:657_1920x0_80_0_0_fb657085b13883630a4b9cec9f69f4a5.jpg
መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት ከመጪው መስከረም ጀምሮ በሁሉም ክልሎች እንደሚጀመር ተገለፀ በቅድሚያ በአዲስ አበባ የተጀመረው አገልግሎቱ 23 ተቋማትን በማዋሃድ 120 የሚሆኑ አገልግሎቶች በአንድ ጣሪያ ስር እያቀረበ ይገኛል። መሶብ ድሬዳዋን ጨምሮ በመላው ሀገሪቱ ተግባራዊ ይደረጋል ሲሉ የፌደራል ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ኮሚሽነር መኩሪያ ሀይሌ አስታውቀዋል። አክለውም የአንድ መስኮት አገልግሎት አሰጣጥ በቴክኖሎጂ በመደገፍ እንግልትን በመቀነስ ረገድ ውጤት ማሳየቱን ጠቁመዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/07/0b/920645_70:0:1010:705_1920x0_80_0_0_f627279b2c903a8c485c20a4149ccc1d.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት ከመጪው መስከረም ጀምሮ በሁሉም ክልሎች እንደሚጀመር ተገለፀ
14:06 11.07.2025 (የተሻሻለ: 14:14 11.07.2025) መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት ከመጪው መስከረም ጀምሮ በሁሉም ክልሎች እንደሚጀመር ተገለፀ
በቅድሚያ በአዲስ አበባ የተጀመረው አገልግሎቱ 23 ተቋማትን በማዋሃድ 120 የሚሆኑ አገልግሎቶች በአንድ ጣሪያ ስር እያቀረበ ይገኛል።
መሶብ ድሬዳዋን ጨምሮ በመላው ሀገሪቱ ተግባራዊ ይደረጋል ሲሉ የፌደራል ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ኮሚሽነር መኩሪያ ሀይሌ አስታውቀዋል።
አክለውም የአንድ መስኮት አገልግሎት አሰጣጥ በቴክኖሎጂ በመደገፍ እንግልትን በመቀነስ ረገድ ውጤት ማሳየቱን ጠቁመዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X