https://amh.sputniknews.africa/20250711/919295.html
"አዲስ ነገር ጠብቁ"፦ ላቭሮቭ ሩሲያ በዩክሬን ጉዳይ አዲስ አቀራረብ ትከተላለች አሉ
"አዲስ ነገር ጠብቁ"፦ ላቭሮቭ ሩሲያ በዩክሬን ጉዳይ አዲስ አቀራረብ ትከተላለች አሉ
Sputnik አፍሪካ
"አዲስ ነገር ጠብቁ"፦ ላቭሮቭ ሩሲያ በዩክሬን ጉዳይ አዲስ አቀራረብ ትከተላለች አሉትራምፕ በቅርቡ አዲስ ዜና ጠብቁ ማለታቸውን እየጠቀሱ እንደሆነ የሩሲያው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ተናግረዋል። ትናንት ከላቭሮቭ ጋር የተገናኙት የአሜሪካ... 11.07.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-07-11T11:16+0300
2025-07-11T11:16+0300
2025-07-11T11:24+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/07/0b/919142_0:0:1920:1080_1920x0_80_0_0_d2f2732d7f1785412cb3ddf47e1e5951.jpg
"አዲስ ነገር ጠብቁ"፦ ላቭሮቭ ሩሲያ በዩክሬን ጉዳይ አዲስ አቀራረብ ትከተላለች አሉትራምፕ በቅርቡ አዲስ ዜና ጠብቁ ማለታቸውን እየጠቀሱ እንደሆነ የሩሲያው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ተናግረዋል። ትናንት ከላቭሮቭ ጋር የተገናኙት የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማርኮ ሩቢዮ ዋሽንግተን በዩክሬን ያለውን ግጭት ለመፍታት አዳዲስ ሀሳቦችን እንደተቀበለች ገልጸዋል። ላቭሮቭ ከደቡብ ምስራቅ እስያ ሀገራት ማህበር ጉባኤ ጎን ለጎን ከሩቢዮ ጋር ባደረጉት ውይይት ሩሲያ በዩክሬን ዙሪያ የያዘችውን አቋም በድጋሚ ማረጋገጣቸውን ገልጸዋል። አክለውም አዲሱ ስትራቴጂካዊ የጦር መሳሪያ ቅነሳ ስምምነት በድርድራቸው ወቅት የመነጋገሪያ ርዕስ እንዳልነበረ ግልጽ አድርገዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
"አዲስ ነገር ጠብቁ"፦ ላቭሮቭ ሩሲያ በዩክሬን ጉዳይ አዲስ አቀራረብ ትከተላለች አሉ
Sputnik አፍሪካ
"አዲስ ነገር ጠብቁ"፦ ላቭሮቭ ሩሲያ በዩክሬን ጉዳይ አዲስ አቀራረብ ትከተላለች አሉ
2025-07-11T11:16+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/07/0b/919142_240:0:1680:1080_1920x0_80_0_0_6c652d514e0d7b814223d6386308960b.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
"አዲስ ነገር ጠብቁ"፦ ላቭሮቭ ሩሲያ በዩክሬን ጉዳይ አዲስ አቀራረብ ትከተላለች አሉ
11:16 11.07.2025 (የተሻሻለ: 11:24 11.07.2025) "አዲስ ነገር ጠብቁ"፦ ላቭሮቭ ሩሲያ በዩክሬን ጉዳይ አዲስ አቀራረብ ትከተላለች አሉ
ትራምፕ በቅርቡ አዲስ ዜና ጠብቁ ማለታቸውን እየጠቀሱ እንደሆነ የሩሲያው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ተናግረዋል።
ትናንት ከላቭሮቭ ጋር የተገናኙት የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማርኮ ሩቢዮ ዋሽንግተን በዩክሬን ያለውን ግጭት ለመፍታት አዳዲስ ሀሳቦችን እንደተቀበለች ገልጸዋል።
ላቭሮቭ ከደቡብ ምስራቅ እስያ ሀገራት ማህበር ጉባኤ ጎን ለጎን ከሩቢዮ ጋር ባደረጉት ውይይት ሩሲያ በዩክሬን ዙሪያ የያዘችውን አቋም በድጋሚ ማረጋገጣቸውን ገልጸዋል። አክለውም አዲሱ ስትራቴጂካዊ የጦር መሳሪያ ቅነሳ ስምምነት በድርድራቸው ወቅት የመነጋገሪያ ርዕስ እንዳልነበረ ግልጽ አድርገዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X