https://amh.sputniknews.africa
የአፍሪካ የመጪው ዘመን ድል፦ የሥራ ፈጠራ ለወጣቶች እና የግብርና አቢዮት
የአፍሪካ የመጪው ዘመን ድል፦ የሥራ ፈጠራ ለወጣቶች እና የግብርና አቢዮት
Sputnik አፍሪካ
በአፍሪካ ሰፊ የህዝብ ቁጥር የሚይዘው ወጣቱን የህብረተሰብ ክፍል ከሥራ አጥነት ለማላቀቅ መንግስታት አዳዲስ የሥራ ፈጠራዎችን ሊያበረታቱ እንደሚገባ ይታመናል። 10.07.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-07-10T17:39+0300
2025-07-10T17:39+0300
2025-07-10T17:39+0300
sovereignty sources
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/07/0a/917253_0:0:1024:576_1920x0_80_0_0_a0e5c21929708692754509901e9259f6.jpg
የአፍሪካ የመጪው ዘመን ድል፦ የሥራ ፈጠራ ለወጣቶች እና የግብርና አቢዮት
Sputnik አፍሪካ
በአፍሪካ ሰፊ የህዝብ ቁጥር የሚይዘው ወጣቱን የህብረተሰብ ክፍል ከሥራ አጥነት ለማላቀቅ መንግስታት አዳዲስ የሥራ ፈጠራዎችን ሊያበረታቱ እንደሚገባ ይታመናል።
ሶቨርኒቲ ሶርስስ ፕሮግራም በዛሬው መርሃ ግብሩ ስለአፍሪካ አህጉር የሥራ ፈጠራ እና የሀገራት የጋራ ቅንጅት በጥልቀት ለመወያየት የኢትዮጵያ የሥራና ክህሎት ሚኒስትር ሙፈሪያት ካሚል አህመድን ጨምሮ ሌሎች የአህጉሪቱ ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎችን ከሰኔ 30 እስከ ሐምሌ 2 በተካሄደው በ3ኛው የአፍሪካ የሥራ ፈጠራ ጉባኤ ላይ አነጋግሯቸዋል።
በአፍሪካ ሰፊ የህዝብ ቁጥር የሚይዘው ወጣቱን የህብረተሰብ ክፍል ከሥራ አጥነት ለማላቀቅ መንግስታት አዳዲስ የሥራ ፈጠራዎችን ሊያበረታቱ እንደሚገባ ይታመናል።ሶቨርኒቲ ሶርስስ ፕሮግራም በዛሬው መርሃ ግብሩ ስለአፍሪካ አህጉር የሥራ ፈጠራ እና የሀገራት የጋራ ቅንጅት በጥልቀት ለመወያየት የኢትዮጵያ የሥራና ክህሎት ሚኒስትር ሙፈሪያት ካሚል አህመድን ጨምሮ ሌሎች የአህጉሪቱ ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎችን ከሰኔ 30 እስከ ሐምሌ 2 በተካሄደው በ3ኛው የአፍሪካ የሥራ ፈጠራ ጉባኤ ላይ አነጋግሯቸዋል።አፍሪካ ከፍተኛ ሀብት እና አቅሟ የሆነውን ወጣቱን ኃይል እና የግብርናው ዘርፍ በማቀናጀት የለውጥ ጎዞዋን ማቀጣጠል ይቻላታል፡፡የጋና የሥራና ሠራተኞች ሚኒስትር ራሺድ ፔልፒዩ (ዶ/ር) በበኩላቸው፦ስለ 3ኛው የአፍሪካ የሥራ ፈጠራ ጉባኤ፣ በአፍሪካ የወጣቶችን ሥራ አጥነት ለመቅረፍ መንግስታት ስለሚወስዷቸው እርምጃዎች፣ የእርስ በርስ ትብብርና ቅንጅት እንዲሁም ሌሎች ጉዳዮች የበለጠ ለመገንዘብ ይህን በእንግሊዝኛ ቋንቋ የቀረበውን የሶቨርኒቲ ሶርስ ፕሮግራም እንዲከታተሉ ጋብዘንዎታል።
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
ዐቢይ ሀብታሙ
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/06/04/585807_20:0:378:358_100x100_80_0_0_e0802a21314717dd2731876ec3730b99.jpg
ዐቢይ ሀብታሙ
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/06/04/585807_20:0:378:358_100x100_80_0_0_e0802a21314717dd2731876ec3730b99.jpg
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/07/0a/917253_128:0:896:576_1920x0_80_0_0_16dd4d6b6fea8f570e33e4620f61f67f.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዐቢይ ሀብታሙ
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/06/04/585807_20:0:378:358_100x100_80_0_0_e0802a21314717dd2731876ec3730b99.jpg
аудио
በአፍሪካ ሰፊ የህዝብ ቁጥር የሚይዘው ወጣቱን የህብረተሰብ ክፍል ከሥራ አጥነት ለማላቀቅ መንግስታት አዳዲስ የሥራ ፈጠራዎችን ሊያበረታቱ እንደሚገባ ይታመናል።
ሶቨርኒቲ ሶርስስ ፕሮግራም በዛሬው መርሃ ግብሩ ስለአፍሪካ አህጉር የሥራ ፈጠራ እና የሀገራት የጋራ ቅንጅት በጥልቀት ለመወያየት የኢትዮጵያ የሥራና ክህሎት ሚኒስትር ሙፈሪያት ካሚል አህመድን ጨምሮ ሌሎች የአህጉሪቱ ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎችን ከሰኔ 30 እስከ ሐምሌ 2 በተካሄደው በ3ኛው የአፍሪካ የሥራ ፈጠራ ጉባኤ ላይ አነጋግሯቸዋል።
አፍሪካ ከፍተኛ ሀብት እና አቅሟ የሆነውን ወጣቱን ኃይል እና የግብርናው ዘርፍ በማቀናጀት የለውጥ ጎዞዋን ማቀጣጠል ይቻላታል፡፡
''አፍሪካ ካላት አቅም አንዱ የግብርናው ዘርፍ ነው። ስለዚህ ዘርፉን በማሻሻል [...] በአህጉሪቱ የተለያየ የምጣኔ ሐብት እንቅስቃሴ ውስጥ የግብርናውን ዘርፍ ለወጣቶች የሥራ ዕድልና ፈጠራና ምቹ የዕድገት መስክ ሊሆን ይችላል'' ሲሉ የሥራና ክህሎት ሚኒስትሯ ሙፈሪያት ካሚል ተናግረዋል።
የጋና የሥራና ሠራተኞች ሚኒስትር ራሺድ ፔልፒዩ (ዶ/ር) በበኩላቸው፦
በአህጉሪቱ ያሉ አነስተኛ እና መካከለኛ ኢንተርፕራይዞችን በተመለከተ "በአፍሪካ አነስተኛ እና መካከለኛ ኢንተርፕራይዞች ኢኮኖሚውን እየመሩት ነው፣ እንዴት ማጎልበት፣ ማሳደግ ፣ ማስፋፋት እንደምንችል ለመረዳት በቅድሚያ እንዴት አድርገን እንደምንጠቀም ማየት ያስፈልጋል። ስለዚህ ኢንቨስትመንቱን የሚያሰፋና የወጣቶችን ሥራ አጥነት ችግር ለመፍታት የመንግሥት የኢኮኖሚ ልማት በቂ አለመሆኑን ካወቅን ፈጠራ እና ኢንቨስት ላይ ትኩረት ማድረግ አለብን፤'' ሲሉ ተናግረዋል።
ስለ 3ኛው የአፍሪካ የሥራ ፈጠራ ጉባኤ፣ በአፍሪካ የወጣቶችን ሥራ አጥነት ለመቅረፍ መንግስታት ስለሚወስዷቸው እርምጃዎች፣ የእርስ በርስ ትብብርና ቅንጅት እንዲሁም ሌሎች ጉዳዮች የበለጠ ለመገንዘብ ይህን በእንግሊዝኛ ቋንቋ የቀረበውን የሶቨርኒቲ ሶርስ ፕሮግራም እንዲከታተሉ ጋብዘንዎታል።