የቡድን ሰባት የአልማዝ ፖሊሲ የአፍሪካንና የሩሲያን ጥቅም ይፃረራል ሲሉ የሴራሊዮን የማዕድን ሚኒስትር ተናገሩ
16:04 10.07.2025 (የተሻሻለ: 16:14 10.07.2025)
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱየቡድን ሰባት የአልማዝ ፖሊሲ የአፍሪካንና የሩሲያን ጥቅም ይፃረራል ሲሉ የሴራሊዮን የማዕድን ሚኒስትር ተናገሩ

© telegram sputnik_ethiopia
/ ሰብስክራይብ
የቡድን ሰባት የአልማዝ ፖሊሲ የአፍሪካንና የሩሲያን ጥቅም ይፃረራል ሲሉ የሴራሊዮን የማዕድን ሚኒስትር ተናገሩ
ፍሪታውን እና ሞስኮ በሩሲያ ላይ የተጣሉትን የዳይመንድ ገደቦች ጨምሮ በአልማዝ ላይ የተጣሉት የቡድን ሰባት ፕሮቶኮሎችን በመቋቋም በአልማዝ ማዕድን ማውጣት ዓለም አቀፍ የማረጋገጫ ስርዓት የሆነውን የ "ኪምበርሊ" ሂደት ሚናን ለማስጠበቅ በመተባበር ላይ መሆናቸውን ጁሉየስ ማታይ ለስፑትኒክ ተናግረዋል።
ማታይ ቡድን ሰባት በግልፅነት ዙሪያ መሻሻሎች አለ ማለቱ አሳማኝ አለመሆኑን ገልፀዋል።
እንደ ማታይ ገለፃ ሴራሊዮን ከሩሲያ አልማዝ ማዕድን ቡድን አልሮሳ እና ከሩሲያ ፋይናንስ ሚኒስቴር ጋር እየሠራች እንደሆነም ተናግረዋል፡፡
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X