https://amh.sputniknews.africa/20250710/916529.html
የቡድን ሰባት የአልማዝ ፖሊሲ የአፍሪካንና የሩሲያን ጥቅም ይፃረራል ሲሉ የሴራሊዮን የማዕድን ሚኒስትር ተናገሩ
የቡድን ሰባት የአልማዝ ፖሊሲ የአፍሪካንና የሩሲያን ጥቅም ይፃረራል ሲሉ የሴራሊዮን የማዕድን ሚኒስትር ተናገሩ
Sputnik አፍሪካ
የቡድን ሰባት የአልማዝ ፖሊሲ የአፍሪካንና የሩሲያን ጥቅም ይፃረራል ሲሉ የሴራሊዮን የማዕድን ሚኒስትር ተናገሩ ፍሪታውን እና ሞስኮ በሩሲያ ላይ የተጣሉትን የዳይመንድ ገደቦች ጨምሮ በአልማዝ ላይ የተጣሉት የቡድን ሰባት ፕሮቶኮሎችን በመቋቋም በአልማዝ... 10.07.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-07-10T16:04+0300
2025-07-10T16:04+0300
2025-07-10T16:14+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/07/0a/916376_0:107:1280:827_1920x0_80_0_0_1b6ad5066c063111dc3c5cd31a96e02e.jpg
የቡድን ሰባት የአልማዝ ፖሊሲ የአፍሪካንና የሩሲያን ጥቅም ይፃረራል ሲሉ የሴራሊዮን የማዕድን ሚኒስትር ተናገሩ ፍሪታውን እና ሞስኮ በሩሲያ ላይ የተጣሉትን የዳይመንድ ገደቦች ጨምሮ በአልማዝ ላይ የተጣሉት የቡድን ሰባት ፕሮቶኮሎችን በመቋቋም በአልማዝ ማዕድን ማውጣት ዓለም አቀፍ የማረጋገጫ ስርዓት የሆነውን የ "ኪምበርሊ" ሂደት ሚናን ለማስጠበቅ በመተባበር ላይ መሆናቸውን ጁሉየስ ማታይ ለስፑትኒክ ተናግረዋል።ማታይ ቡድን ሰባት በግልፅነት ዙሪያ መሻሻሎች አለ ማለቱ አሳማኝ አለመሆኑን ገልፀዋል። እንደ ማታይ ገለፃ ሴራሊዮን ከሩሲያ አልማዝ ማዕድን ቡድን አልሮሳ እና ከሩሲያ ፋይናንስ ሚኒስቴር ጋር እየሠራች እንደሆነም ተናግረዋል፡፡ በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/07/0a/916376_18:0:1263:934_1920x0_80_0_0_534b1e00c43366ddc42a7cd56fd4018e.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የቡድን ሰባት የአልማዝ ፖሊሲ የአፍሪካንና የሩሲያን ጥቅም ይፃረራል ሲሉ የሴራሊዮን የማዕድን ሚኒስትር ተናገሩ
16:04 10.07.2025 (የተሻሻለ: 16:14 10.07.2025) የቡድን ሰባት የአልማዝ ፖሊሲ የአፍሪካንና የሩሲያን ጥቅም ይፃረራል ሲሉ የሴራሊዮን የማዕድን ሚኒስትር ተናገሩ
ፍሪታውን እና ሞስኮ በሩሲያ ላይ የተጣሉትን የዳይመንድ ገደቦች ጨምሮ በአልማዝ ላይ የተጣሉት የቡድን ሰባት ፕሮቶኮሎችን በመቋቋም በአልማዝ ማዕድን ማውጣት ዓለም አቀፍ የማረጋገጫ ስርዓት የሆነውን የ "ኪምበርሊ" ሂደት ሚናን ለማስጠበቅ በመተባበር ላይ መሆናቸውን ጁሉየስ ማታይ ለስፑትኒክ ተናግረዋል።
ማታይ ቡድን ሰባት በግልፅነት ዙሪያ መሻሻሎች አለ ማለቱ አሳማኝ አለመሆኑን ገልፀዋል።
እንደ ማታይ ገለፃ ሴራሊዮን ከሩሲያ አልማዝ ማዕድን ቡድን አልሮሳ እና ከሩሲያ ፋይናንስ ሚኒስቴር ጋር እየሠራች እንደሆነም ተናግረዋል፡፡
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X